Fana: At a Speed of Life!

አየርላንድ ለኢትዮጵያ 15 ሚሊየን ዩሮ የገንዘብ ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአየርላንድ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር፣ ውጭ ጉዳይ እና መከላከያ ሚኒስትር ሚሼል ማርቲን ሀገራቸው በኢትዮጵያ ለልማትና ለሰብአዊ ፕሮግራሞች የሚውል የ15 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ ማድረጓን ገለጹ። ሚሼል ማርቲን በአፍሪካ ቀንድ ያካሄዱትን የአራት ቀናት…

ከንቲባ አዳነች የስራ ጊዜያቸውን ካጠናቀቁት የዩኒዶ ተወካይና የቀጣናው ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የስራ ጊዜያቸውን ካጠናቀቁት የተባበሩት መንግስታት የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት (ዩኒዶ) ተወካይና የቀጣናው ዳይሬክተር ሆነው ካገለገሉት ኦሬሊያ ፓትሪዚያ ካላብሮ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ…

የጥላቻ ንግግርና የሐሰተኛ መረጃ ስርጭትን ለመከላከል ቅንጅታዊ አሰራርን ማጠናከር ያስፈልጋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጥላቻ ንግግር እና የሐሰተኛ መረጃ ስርጭትን ለመከላከል ቅንጅታዊ አሰራርን ማጠናከር እንደሚያስፈልግ ተጠቆመ። በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የጥላቻ ንግግር እና የሐሰተኛ መረጃ ስርጭትን ለመከላከል…

የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና በስኬት መጠናቀቁን የፀጥታና ደኀንነት የጋራ ግብር ኃይል አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)ከሐምሌ 3 እስከ 11 ቀን 2016 ዓ.ም የተሰጠው የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ያለምንም የፀጥታ ችግር በስኬት መጠናቀቁን የፀጥታና ደኀንነት የጋራ ግብር ኃይል አስታውቋል። ተማሪዎች የለፉበትን የትምህርት ውጤት እንዲያገኙ የፈተና ቁሳቁሶችን አጅቦ…

ኢትዮጵያ ዘመናዊና ፕሮፌሽናል ሰራዊት መገንባት መቻሏን ተረድተናል – የሞሮኮ ም/ጠ/ ኢታማዦር ሹም

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ዘመናዊና ፕሮፌሽናል ሰራዊት መገንባት መቻሏን መረዳታቸውን የሞሮኮ ምክትል ኢታማዦር ሹም ሜጀር ጀኔራል አዚዝ እድሪስ ተናገሩ፡፡ የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሃመድ(ኢ/ር) በሞሮኮ ምክትል ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ሜጄር ጄኔራል አዚዝ ኢድሪሲ…

የሞሮኮ ምክትል ኢታማዦር ሹም የኮማንዶ አየር ወለድ ትምህርት ቤትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሞሮኮ ምክትል ኢታማዦር ሹም ሜጀር ጀኔራል አዚዝ እድሪስ የተመራ ልዑክ በኮማንዶ አየር ወለድ ዕዝ የአየር ወለድ ትምህርት ቤትን ጎብኝቷል። በማዕከሉ የአመራር ትምህርት ቤት አዛዥ ሌተናል ኮሎኔል ሰማኸኝ ሃይሉ÷ስለ አየር ወለድ ትምህርት ቤቱ…

ከ237 ሚሊየን ዶላር በላይ የሚያወጣ ተኪ ምርት ለሀገር ውስጥ ገበያ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው የበጀት ዓመት ከ237 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር በላይ ዋጋ ያለው ተኪ ምርት ለሀገር ውስጥ ገበያ መቅረቡን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን አስታወቀ፡፡ በኢንዱስትሪ ፓርኮች ከተመረቱት ተኪ ምርቶች መካከልም÷ የቢራ ገብስ ብቅል እና…

የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ለመውሰድ ከተመዘገቡ ተማሪዎች 97 ነጥብ 5 በመቶዎቹ ፈተናውን ወስደዋል- ሚኒስቴሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር አቀፍ ደረጃ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ለመውሰድ ከተመዘገቡ ተማሪዎች መካከል 97 ነጥብ 5 በመቶው ፈተናውን መውሰዳቸውን ትምህርት ሚኒስቴር ገለጸ። የትምህርት ሚኒስትር ብርሀኑ ነጋ (ፕ/ር) የዘንድሮው ዓመት የ12ኛ ክፍል የመልቀቂያ…

90 ሺህ 175 ቶን ቆሻሻን መልሶ ጥቅም ላይ በማዋል 1 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው በጀት ዓመት 90 ሺህ 175 ቶን ቆሻሻን መልሶ ጥቅም ላይ በማዋል 1 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር ገቢ መገኘቱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፅዳት ኤጀንሲ ገለጸ ፡፡ የኤጀንሲው ምክትል ዳይሬክተር አቶ ሙላት ተገኝ እንዳሉ÷ ከተማዋን ውብ፣…

የኢትዮጵያ ግሪን ኢኮኖሚ ዕድገትን ለማሳካት የአረንጓዴ ዐሻራ ወሳኝ ነው- በለጠ ሞላ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ግሪን ኢኮኖሚ ዕድገትን ለማሳካት የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር ሚና ከፍተኛ መሆኑን የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) ገለፁ፡፡ የሚኒስቴሩና ተጠሪ ተቋማቱ ከፍተኛ አመራሮችና ሠራተኞች በአይሲቲ  ፓርክ የአረንጓዴ…