ሰራዊቱ በሶማሊያ የከፈለው መስዋዕትነት ለቀጣናው ሰላም መፈጠር ሁለንተናዊ ድርሻ ነበረው – ሜ/ጄ አዳምነህ መንግስቴ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የ48ኛ ሞተራይዝድ ሰላም አስከባሪ ሻለቃ በሶማሊያ የከፈለው መስዋዕትነት ለቀጣናው ሰላም መፈጠር ሁለንተናዊ ድርሻ እንደነበረው የመከላከያ ሰላም ማስከበር ማዕከል አዛዥ ሜጀር ጀኔራል አዳምነህ መንግስቴ ገለጹ፡፡
በሶማሊያ ተሠማርቶ የቆየው 48ኛ…