ሰራተኞች በክህሎታቸው ተመዝነው የሚያገለግሉበት አሰራር ተግባራዊ ይደረጋል – ወ/ሮ አለሚቱ ኡሞድ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል የመንግስት ሰራተኞች በዕውቀታቸውና ባላቸው ክህሎት ተመዝነው የሚያገለግሉበት አሰራር ተግባራዊ እንደሚደረግ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አለሚቱ ኡሞድ ገለፁ።
በክልሉ የመንግስት ሰራተኞች አፈፃፀም ምዘና ላይ ያተኮረ የውይይት መድረክ…