የኢትዮጵያ ተቋማት የስኬት ሽልማት ትብብርና ተወዳዳሪነትን የሚያጎለብት ነው- የተሸላሚ ተቋማት አመራሮች
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ተቋማት የስኬት ሽልማት ትብብርና ተወዳዳሪነት የሚያጎለብት መሆኑን የተሸላሚ ተቋማት አመራሮች ገለጹ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በአድዋ ድል መታሰቢያ በተካሄደ ደማቅ ስነ-ስርዓት ለአምስት ተቋማት…