ለ2025ቱ የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ኢትዮጵያ ከዲሞክራቲክ ኮንጎ፣ ጊኒ እና ታንዛኒያ ጋር ተደለደለች
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሞሮኮ አስተናጋጅነት በሚካሄደው የ2025ቱ የአፍሪካ ዋንጫ ለማለፍ ኢትዮጵያ ከዲሞክራቲክ ኮንጎ፣ ጊኒ እና ታንዛኒያ ጋር ተደልድላለች።
የአፍሪካ እግርኳስ ኮንፌደሬሽን ካፍ የ2025ቱን የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ምድብ ድልድል ዛሬ ይፋ አድርጓል፡፡…