Fana: At a Speed of Life!

ከግጭት አስተሳሰብ በመውጣት ትኩረትን ሰላምና ልማት ግንባታ ላይ ማዋል ይገባል- ወ/ሮ አለሚቱ ኡሞድ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አለሚቱ ኡሞድ በጋምቤላ ከተማ ከሚገኙ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር ተወያይተዋል፡ የውይይቱ ተሳታፊዎች÷ሰላምን ማስፈን ለመንግስት ብቻ የሚተው ባለመሆኑ ከአመራሮች ጋር በትብብር እንሰራለን ብለዋል፡፡…

የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው የገበያ ዕድሎችን ማሳደግ እንደሚያስችል ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው የእሴት ሰንሰለትንና የገበያ ዕድሎችን ለማሳደግ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚያደርግ የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ከኢትዮጵያ ወደ ሕንድ የሚላኩ የቅባት እህሎች፣ የጥራጥሬ እና የቡና ምርት የወጪ ንግድ…

የውጭ ምንዛሪ አሥተዳደር ማሻሻያው ለፋይናንስ ተቋማት ዕድገት በር መክፈቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ፖሊሲን ተከትሎ ብሔራዊ ባንክ የወሰደው የውጭ ምንዛሪ አሥተዳደር ማሻሻያ ለፋይናንስ ተቋማት ዕድገት በር የከፈተ ወሳኝ ርምጃ መሆኑን የባንክ ተቋማት የሥራ ኃላፊዎች ገለጹ። ገበያ መር የውጭ ምንዛሪ ተመን ሥርዓት ተግባራዊ…

ኢትዮ ቴሌኮም በቴሌ ብር ሱፐር አፕ ቪዛ ካርድን መጠቀም የሚያስችል አገልግሎት አስጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም በቴሌ ብር ሱፐር አፕ አማካኝነት ቪዛ ካርድን መጠቀም የሚያስችል አገልግሎት በይፋ አስጀምሯል። አገልግሎቱን ኢትዮ ቴሌኮም፣ ቪዛ ካርድ እና አቢሲኒያ ባንክ በዛሬው ዕለት በጋራ አስጀምረውታል፡፡ ቪዛ ዳይሬክትና ቴሌብር ሬሚት አፕን…

ሰራዊቱ የሀገርን ሉዓላዊነት እና ሰላም ከማረጋገጥ ባለፈ ልማታዊ ተሳትፎው አበረታች ነው-ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር )

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የሀገር መከላከያ ሠራዊት የሀገርን ሉዓላዊነት እና ሰላም ከማረጋገጥ ባለፈ በልማቱ ላይ እያደረገ ያለው ተሳትፎ አበረታች ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር ) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር ) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው…

ክልሉ በሀገር አቀፍ ደረጃ በአንድ ጀምበር ለሚከናወነው የችግኝ ተካላ ዝግጅቱን አጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር አቀፍ ደረጃ ነሐሴ 17 ቀን 2016 ዓ.ም በአንድ ጀምበር ለሚከናወነው የችግኝ ተከላ መርሐ-ግብር የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ዝግጅት ማጠናቀቁን አስታወቀ፡፡ በዚህም የችግኝ መትከያ ቦታ እና የሚተከሉ ችግኞችን ዓይነት ልየታ መጠናቀቁን…

የቡሄ በዓል በደብረ ታቦር ከተማ በተለያዩ ሁነቶች ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደብረ ታቦር (የቡሄ) በዓል በደብረ ታቦር ከተማ በተለያዩ ሁነቶች ተከብሯል፡፡ በዓሉ በኢትዮጵያ ክረምቱ አልፎ የብርሃን ወገግታ የሚታይበት፣ ችቦ የሚበራበት እንዲሁም ኢየሱስ ክርስቶስ ብርሃነ-መለኮቱን የገለጠበት እና ድምጸ-መለኮት…

ለላቀ የሕዝብ ተጠቃሚነት መትጋት ይገባል- አቶ እንዳሻው ጣሰው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተያዘው የበጀት ዓመት ለላቀ የሕዝብ ተጠቃሚነት በትጋት መሥራት እንደሚገባ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር እንዳሻው ጣሰው አስገነዘቡ፡፡ የክልሉ መሥተዳድር ምክር ቤት ባካሄደው 18ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ አቶ እንዳሻው በሰጡት የሥራ…

በኦሮሚያ ክልል በሀገር አቀፍ ደረጃ በአንድ ጀምበር ለሚከናወነው ችግኝ ተከላ ዝግጅት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር አቀፍ ደረጃ ነሐሴ 17 ቀን 2016 ዓ.ም በአንድ ጀምበር ለሚከናወነው የችግኝ ተከላ መርሐ-ግብር ኦሮሚያ ክልል ዝግጅቱን አጠናቀቀ፡፡ በዚሁ መሠረት የመትከያ ሥፍራ፣ የሚተከሉ ችግኞች ዓይነት እና ብዛት ልየታ መጠናቀቁን የገለጹት የክልሉ…

አብርሃም በላይ (ዶ/ር) ከዩ ኤስ ኤይድ የኢትዮጵያ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር አብርሃም በላይ (ዶ/ር) የአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት (ዩ ኤስ ኤይድ) የኢትዮጵያ ዳይሬክተር ስኮት ሆክላንደር ከተመራ ልዑክ ጋር ተወያዩ፡፡ ውይይታቸው በጥር ወር 2016 ዓ.ም ይፋ የተደረገውና በቆላማ አካባቢዎች…