የኢትዮጵያን ብልጽግና ለማፋጠን ሕብረ ብሄራዊ ወንድማማችነትን ማጠናከር ይገባል -አቶ ጌታሁን አብዲሳ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን ብልጽግና ለማፋጠን ሕብረ ብሄራዊ ወንድማማችነትን ማጠናከር ይገባል ሲሉ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ጌታሁን አብዲሳ ተናገሩ፡፡
በቡሌ ሆራ ከተማ አስተዳደር እና ምዕራብ ጉጂ ዞን የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች…