ጤና የሳንባ ካንሰር ዋና ዋና አጋላጭ ሁኔታዎች ምንድናቸው? Feven Bishaw Feb 10, 2024 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 01፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሳንባ ካንሰር ማለት በሳንባ ውስጥ የሚገኙ ህዋሳት ከመደበኛ ዕድገታቸውና ቁጥራቸው ውጪ ጤናማ ባልሆነ መልኩ መባዛት ነው፡፡ የሳንባ ካንሰር ከሳንባ ተነስቶ ወደ አንጎል እንዲሁም ወደ ተለያዩ የሰውነት ክፍሎች ሊሰራጭ ይችላል፡፡…
የዜና ቪዲዮዎች የዕገታ ወንጀሎች፣ ህገወጥ የጦር መሳሪያ ዝውውር Amare Asrat Feb 9, 2024 0 https://www.youtube.com/watch?v=cmNuTS2egKs
የሀገር ውስጥ ዜና የዓለም የሚጥል ህመም ሳምንት በተለያዩ ፕሮግራሞች እንደሚከበር ተገለጸ Tamrat Bishaw Feb 9, 2024 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 01፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም የሚጥል ህመም (ኤፒሌፕሲ) ሳምንት "የሚጥል ህመም ላይ ያለው መገለል እንዲቆም ድምጽ እንሁን!" በሚል መሪ ሀሳብ ከየካቲት 4 እስከ 17 ቀን 2016 በሀገር አቀፍ ደረጃ በተለያዩ አስተማሪ ፕሮግራሞች እንደሚከበር ተገልጿል፡፡…
የዜና ቪዲዮዎች ከሚኒስትሮች ሹመት እስከ ምስጋና – የምክር ቤት የዛሬ ውሎ Amare Asrat Feb 9, 2024 0 https://www.youtube.com/watch?v=8mYi0plrGWI
የሀገር ውስጥ ዜና የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሎት የስራ ሰዓት ማሻሻያ አደረገ Tamrat Bishaw Feb 9, 2024 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሎት የስራ ሰዓት ማሻሻያ ይፋ አደረገ። አገልግሎቱ ዘወትር ከሰኞ እስከ አርብ ከጠዋቱ 2 ሰዓት ጀምሮ እስከ ምሽቱ 1 ሰዓት ድረስ ለደንበኞች አገልግሎት እንደሚሰጥ አስታውቋል። በተጨማሪም ቅዳሜ ግማሽ ቀን ብቻ…
የሀገር ውስጥ ዜና በአቶ ተመስገን ጥሩነህ አመራር ሰጪነት የተጀመሩ የሪፎርምና የተልዕኮ ስራዎችን እንደሚያስቀጥሉ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጀነራል… Tamrat Bishaw Feb 9, 2024 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 01፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአቶ ተመስገን ጥሩነህ አመራር ሰጪነት በተቋሙ የተጀመሩ የሪፎርምና የተልዕኮ ስራዎችን እንደሚያስቀጥሉ አዲስ የተሾሙት የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጀነራል አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ገለጹ። የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር…
ስፓርት አቶ ኢሳያስ ጅራ የካፍ የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል ሆነው ተመረጡ Tamrat Bishaw Feb 9, 2024 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት አቶ ኢሳያስ ጅራ የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (ካፍ) የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል ሆነው ተመርጠዋል፡፡ ካፍ ባደረገው ስብሰባ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት አቶ ኢሳያስ ጅራን የሥራ…
የሀገር ውስጥ ዜና በመጽሐፍ ህትመት ከተሰማሩ ባለሃብቶች ጋር ፋብሪካ ለማቋቋም የሚያስችል ስምምነት ተደረገ Mikias Ayele Feb 9, 2024 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 01፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በመጽሐፍ ህትመት ላይ ከተሰማሩ ባለሃብቶች ጋር ፋብሪካ ለማቋቋም የሚያስችል ስምምነት መደረጉን የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ተናገሩ። ሚኒስትሩ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለፁት÷ በኢትዮጵያ የትምህርት ስርዓት ውስጥ ያጋጠመው…
የሀገር ውስጥ ዜና ፌደራል ፖሊስ 7 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች መያዛቸውን ገለጸ Mikias Ayele Feb 9, 2024 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2016 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ስድስት ወራት 7 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች መያዛቸውን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ገለፀ ፡፡ የተቋሙ የስድስት ወራት የስራ አፈፃፀም ተገምግሟል፡፡ የፌደራል ፖሊስ ምክትል…
የሀገር ውስጥ ዜና የፌዴራል ፖሊስ የእገታ ወንጀሎችን ለመከላከል እየሰራ መሆኑን ገለፀ Mikias Ayele Feb 9, 2024 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገሪቱ የሚፈፀሙ የተለያዩ የዕገታ ወንጀሎችን ለመከላከል ከፀጥታ ተቋማት ጋር በቅንጅት እየሰራ እንደሚገኝ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አስታውቋል። የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጄኔራል ደመላሽ ገብረሚካኤል ከፋና ቴሌቪዥን ጋር ባደረጉት ቆይታ÷ ከዕገታ…