Fana: At a Speed of Life!

አፈ-ጉባዔ ታገሰ ጫፎ በገዜ ጎፋ ወረዳ ጉዳት የደረሰባቸውን ወገኖች አጽናኑ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፌ-ጉባዔ ታገሰ ጫፎን ጨምሮ ከፍተኛ የፌዴራል መንግሥት የሥራ ኃላፊዎች በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ በተከሰተ የመሬት መንሸራተት ጉዳት የደረሰባቸውን ወገኖች አጽናኑ፡፡ በወረዳው ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ…

ኩባ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ግንኙነት ለማጠናከር ቁርጠኛ መሆኗን ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በኩባ ምክትል ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኢሊዮ ኢድዋርዶ የተመራ ልዑክ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ ወቅት አምባሳደር ምስጋኑ ኩባ ለኢትዮጵያ በተለያዩ ዘርፎች ድጋፍ እያደረገች መሆኑን አንስተዋል፡፡…

ለአየር ንብርት ለውጥ የማይበገር የቡና ልማት ላይ በትኩረት እየተሰራ ነው-ግርማ አመንቴ(ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)ለአየር ንብርት ለውጥ የማይበገር የቡና ልማት ላይ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የግብርና ሚኒስትሩ ግርማ አመንቴ(ዶ/ር) ገለፁ፡፡ ሚኒስትሩ ከተመድ የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት(ዩኒዶ)ፕሮጀክት ፋይናስ ኦፊሰር ዳፊና ዲሎቫ ጋር የማይበገር ቡና ልማት ላይ…

አምባሳደር ታዬ ከስፔን የውጭና ዓለም አቀፍ ጉዳዮች ጸሃፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ከስፔን የውጭ እና ዓለም አቀፍ ጉዳዮች ጸሃፊ ዲዬጎ ማርቲኔዝ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ ረጅም ዓመታት የቆየውን የሀገራቱን የሁለትዮሽ ግንኙነት ማጠናከር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ መክረዋል፡፡…

ኢትዮጵያ በብሪክስ የወጣቶች ምክር ቤት ስብሰባ እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ወጣቶች ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ፉአድ ገና በሩሲያ ኡሊያኖስክ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው የብሪክስ ወጣቶች ምክር ቤት ስብሰባ ላይ ኢትዮጵያን ወክለው እየተሳተፉ ነው፡፡ ምክር ቤቱ በትምህርት፣ ስልጠናና አቅም ግንባታ፣ ስራ ፈጠራ፣ ሣይንስ፣…

አቶ አረጋ ከተመድ የሰብዓዊ ድጋፍ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ቢሮ (ኦቻ) አመራሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ቢሮ (ኦቻ) የኢትዮጵያ የሥራ ሃላፊዎች ጋር ተወያይተዋል። አቶ አረጋ÷ ውይይቱ ኦቻ ዘንድሮ በክልሉ ሰብዓዊ ድጋፍ ላይ የነበረው አፈጻጸም…

የብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግና ወሰን ተሻጋሪ በጎ ፈቃደኞች በደብረ ብርሃን አረንጓዴ አሻራቸውን አኖሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ የወጣቶች ሊግ እና የወሰን ተሻጋሪ በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች በደብረ ብርሃን ከተማ አረንጓዴ አሻራቸውን አኑረዋል፡፡ የብልጽግና ፓርቲ የወጣቶች ሊግ "በጎነትና አብሮነት ለኢትዮጵያ ከፍታ" በሚል መሪ ሃሳብ የክረምት የበጎ ፈቃድ…

የካፍ የሴቶች ሻምፒየንስ ሊግ የሴካፋ ዞን የማጣሪያ ውድድር የምድብ ድልድል ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የካፍ የሴቶች ሻምፒየንስ ሊግ የ2023 የሴካፋ ዞን የማጣሪያ ውድድር የምድብ ድልድል ይፋ መሆኑን የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን አስታወቀ፡፡ በዚሁ መሠረት÷ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከኬንያ ፖሊስ ቡሌትስ፣ ዬ ጆይንት፣ ዋሪየርስ ኩዊንስ እና ራየን…

በመሬት መንሸራተት አደጋው ለተጎዱ ወገኖች ድጋፍ እየተደረገ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በተከሰተው የመሬት መንሸራተት አደጋ ለተጎዱ ወገኖችና ቤተሰቦቻቸው አስፈላጊው ድጋፍ እየተደረገ መገሆኑ ተገለጸ፡፡ ከመንግሥት በተጨማሪ የሕብረተሰቡ የመረዳዳትና የመደጋገፍ…

በጋምቤላ ክልል ተፈጽሟል ከተባለ የንፁሃን ግድያ ጋር በተያያዘ የተከሰሱ ግለሰቦች በጽኑ እስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል ተፈጽሟል ከተባለ የንፁሃን ግድያ ጋር ተያይዞ ክስ የቀረበባቸው የክልሉ ፖሊስና የልዩ ኃይል አመራርና አባላት ከ14 እስከ 22 ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራት እንዲቀጡ ተወሰነ። የቅጣት ውሳኔውን የወሰነው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት…