Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ ሃብቷን ማካፈሏን እንደ ፀጋ ትመለከተዋለች – ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር፣ ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ሃብቷን ለጎረቤት ሀገራት ማካፈሏን እንደ ፀጋ ትመለከተዋለች ሲሉ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር፣ ኢ/ር) ገለፁ። ኢትዮጵያ ከቀጣናው ሀገራት ጋር በብዙ መልኩ ትስስር እንዳላት የገለጹት ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር፣…

ከ23 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ማግኘቱን የባሕር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጀት ዓመቱ ስድስት ወራት 23 ነጥብ 45 ቢሊየን ብር ገቢ ማግኘቱን የኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ አስታወቀ፡፡ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ የግማሽ አመት ዕቅድ አፈፃፀሙን እየገመገመ ሲሆን÷የስድስት ወራት የኦፕሬሽን፣…

ከግማሽ ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸው የውሃ ፕሮጀክቶች ተጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሃብታሙ ኢተፋ (ኢ/ር፣ ዶ/ር) የተመራ ልዑክ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጌዴኦ ዞን ጉብኝት አድርጓል። በክልሉ ጌዴኦ ዞን ዲላ ከተማ በ400 ሚሊየን ብር እንዲሁም በገደብ ወረዳ በ123 ሚሊየን ብር እየተገነቡ የሚገኙ ሁለት…

የኢትዮጵያ ስኳር ኢንዱስትሪ ግሩፕ ከኩባ አቻው አዝኩባ ግሩፖ አዙካሬሮ ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ስኳር ኢንዱስትሪ ግሩፕ የሥራ ሀላፊዎች ከኩባ አዝኩባ ግሩፖ አዙካሬሮ የስኳር አምራች ኩባንያ የሥራ ሀላፊዎች ጋር በትብብር መስራት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡ በዚሁ ወቅት የኢትዮጵያ ስኳር ኢንዱስትሪ ግሩፕ ዋና ሥራ…

ዛሬ “ፀሐይ” አውሮፕላንን ከጣልያን መንግሥት በይፋ መረከባችንን የምናከብርበት ቀን ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ "ፀሐይ" አውሮፕላንን ከጣልያን መንግሥት በይፋ መረከባችንን የምናከብርበት ቀን በመሆኑ ለኢትዮጵያውያን ሁሉ ታላቅ የኩራት ቀን ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ። የጣልያን ጠቅላይ ሚኒስትር ጂኦርጂያ ሜሎኔ ላለፈው አንድ…

“ፀሐይ” አውሮፕላን

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ የጣልያን መንግሥት "ፀሐይ"ን ለኢትዮጵያ መንግሥት ያስረከቡበት የታሪካዊ ሁነት ቀን ሆኗል። "ፀሐይ" በ1935 ዓ.ም ሄር ሉድዊግ ዌበር የተባለው ጀርመናዊ ኢንጂነር እና የንጉሱ ፓይለት በወቅቱ ከነበሩ ኢትዮጵያዊያን ጋር በመሆን በኢትዮጵያ…

በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ዓለም አቀፍ ፕሮፌሽናል የቦክስ ውድድር ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ዓለም አቀፍ የቦክስ ማኅበር ከዓለም አቀፍ አሊያንስ ቦክስ ማኅበር እና ከሶሎ ኢንተርናሽናል ስፖርት ኃላ/የተ/የግል ማኅበር ጋር በመተባበር ፕሮፌሽናል የቦክስ ውድድር ሊያካሂድ መሆኑ ተገለፀ፡፡ የአፍሪካ-ካናዳ ዓለም አቀፍ…

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የምስራቅ አፍሪካ የአርብቶ አደሮች ኤክስፖን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የምስራቅ አፍሪካ የአርብቶ አደሮች ኤክስፖን ጎብኝተዋል፡፡ ፕሬዘዳንቷ ከጥር 17 እስከ ጥር 23 ቀን 2016 ዓ.ም የሚቆየውን የምስራቅ አፍሪካ አርብቶ አደሮች ኤክስፖ በሚሊኒየም አዳራሽ ተዘዋውረው…

በኦሮሚያ ክልል ሲካሄድ የነበረው የመንግስትና የፓርቲ ስራ አፈፃፀም ግምገማ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ላለፉት ቀናት ሲካሄድ የቆየው የኦሮሚያ ክልል መንግስትና የፓርቲ የ2016 ዓ.ም ሁለተኛ ሩብ አመት የስራ አፈፃፀም ግምገማ ተጠናቀቀ፡፡ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው÷ "ላለፉት አራት ቀናት…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ለስደተኞች እያደረገ ያለውን እንክብካቤ ተመድ አደነቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከሱዳን ተፈናቅለው በአሶሳ ዞን ኩርሙክ ወረዳ ጊዜያዊ መጠለያ ጣቢያ ለሚገኙ ስደተኞ እያደረገ ያለውን እንክብካቤ በመንግሥታቱ ድርጅት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን ኮሚሽነር ፊሊፖ ግራንዴ አድንቀዋል፡፡ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል…