ባንክ በመዝረፍ፣ ግለሰቦችን በመግደልና ለሽብር ቡድን ድጋፍ በማድረግ የተጠረጠሩ 6 ሰዎች በሽብር ወንጀል ተከሰሱ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባንክ በመዝረፍ፣ ግለሰቦችን በመግደልና ለሽብር ቡድን ድጋፍ በማድረግ የሽብር ተግባር የተጠረጠሩ እነ መርጋ ሙሉነህ በንቲን (ጃል ሎላ) ጨምሮ 6 ሰዎች በሽብር ወንጀል ተከሰሱ።
ክሱ የቀረበው በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ…