Fana: At a Speed of Life!

ተመድ ለጋዛ የሚደረገው የሰብዓዊ እርዳታ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ለጋዛ የሰብዓዊ እርዳታ የሚያቀርቡ ሀገራት ድጋፋቸውን አጠናክረው እንዲቀጥሉ ጥሪ አቅርቧል፡፡ አሜሪካ ፣ ብሪታንያን፣ አውስትራሊያ፣ ካናዳ፣ ፊንላንድ፣ ጀርመን፣ ጣሊያን እና ኔዘርላንድስ ለጋዛ ሲያደርጉት የነበረውን…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የከበረውን የፋኦ አግሪኮላ ሜዳልያ ተሸለሙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተባበሩት መንግሥታት የምግብ እና የእርሻ ድርጅት በሮም ጣልያን በተሰናዳ ክብረ በዓል የከበረውን የፋኦ አግሪኮላ ሜዳልያ ተሸልመዋል። ሽልማቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በምግብ ዋስትና እና በተመጣጠነ…

የሲቪል ማኅበራት በአማራ ክልል ላጋጠሙ የተፈጥሮና ሰው ሠራሽ አደጋዎች ምላሽ እንዲሰጡ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ላጋጠሙ የተፈጥሮና ሰው ሠራሽ አደጋዎች የተቀናጀ ፈጣን ምላሽ ለመስጠት የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ድርሻቸውን እንዲወጡ የክልሉ መንግሥት ጥሪ አቅርቧል። "የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ሚና ለዘላቂ ልማትና የህዝብ…

ባለስልጣኑ ሀሰተኛ መረጃና የጥላቻ ንግግርን ለመመከት ከፋና ጋር በቅንጅት ይሰራል- አቶ መሃመድ እንድሪስ

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን ሀሰተኛ መረጃና የጥላቻ ንግግርን ለመመከት ከፋና ጋር በትብብር ይሰራል ሲሉ የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር አቶ መሃመድ እድሪስ ተናገሩ፡፡ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ያስገነባውን አዲስ የፋና ላምሮት…

የኢትዮጵያ የባህር በር ጥያቄ የህልውና እና ብሔራዊ ጥቅምን የማስጠበቅ ጉዳይ መሆኑ ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የባህር በር ጥያቄ ለቀጣናው ሀገራት የህልውና እና ብሔራዊ ጥቅምን የማስጠበቅ ጉዳይ መሆኑን በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አመራሮች ገለጹ። የኮሚቴው ምክትል ሰብሳቢ ፈትሂ ማሕዲ(ዶ/ር)…

የ2024 ፓሪስ ኦሎምፒክ ሀገር አቀፍ የችቦ ቅብብሎሽ በመቀሌ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በፈረንጆቹ የ2024 ፓሪስ ኦሎምፒክ ሀገር አቀፍ የችቦ ቅብብሎሽ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር በመቀሌ ከተማ ተከሂዷል። በችቦ ቅብብሎሽ ማስጀመሪያ መርሐ-ግብሩ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ረዳት ኮሚሽነር አትሌት ደራርቱ ቱሉ እና ሌሎች…

ፋና በተለያዩ ይዘቶች ያለው ተደራሽነት ተጠናክሮ እንዲቀጥል ኢንስቲትዩቱ የቴክኖሎጂ እገዛ ያደርጋል – ወርቁ ጋቸና (ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በተለያዩ ይዘቶች ያለው ተደራሽነት ተጠናክሮ እንዲቀጥል ድጋፍ እንደሚያደርግ የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ወርቁ ጋቸና (ኢ/ር) ገለጹ፡፡ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ያስገነባውን አዲስ…

ፋና በህዝቦች መካከል ሰላምና ዲሞክራሲ እንዲሰፍን ገንቢ ሚናውን እየተወጣ ነው – ለገሰ ቱሉ(ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በህዝቦች መካከል ሰላምና ዲሞክራሲ እንዲሰፍን ገንቢ ሚናውን እየተወጣ ነው ሲሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ያስገነባውን አዲስ የፋና ላምሮት ዘመናዊ…

ፋና በቀጥታ ከሀገራችን እና ከህዝባችን ጋር የሚገናኝ ሥራን ይዞ ይዘልቃል -አቶ አድማሱ ዳምጠው

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በቀጥታ ከሀገራችን እና ከህዝባችን ጋር የሚገናኝ ሥራን ይዞ ይዘልቃል ሲሉ የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ አድማሱ ዳምጠው ተናገሩ፡፡ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ያስገነባውን አዲስ የፋና ላምሮት ዘመናዊ…

የፋና ላምሮት ስቱዲዮ የተቋሙን አቅም በማሳደግ ወቅታዊና ታኣማኒ መረጃዎችን በተለየ አቀራረብ ለማስተላለፍ ያስችላል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፋና ብሮካስቲንግ ኮርፖሬት ያስገነባው አዲስ የፋና ላምሮት ዘመናዊ ስቱዲዮ የተቋሙን አቅም በማሳደግ ወቅታዊና ታኣማኒ መረጃዎችን በተለየ አቀራረብ እንዲያስተላልፍ ያስችለዋል ሲሉ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ ገለጹ፡፡ ፋና…