በክልሉ ለግንባር ቀደም ግብር ከፋዮች የእውቅና እና የሽልማት መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ለግንባር ቀደም ግብር ከፋዮች የእውቅና እና የሽልማት መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው።
በመርሐ ግብሩ የክልሉ ም/ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር)፣ የገቢዎች ሚኒስትር ዴዔታ ተስፋዬ…