Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮ-ሳዑዲ የሚኒስትሮች የጋራ ኮሚሽን ስብሰባ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 6ኛው የኢትዮ-ሳዑዲ ዓረቢያ የሚኒስትሮች የጋራ ኮሚሽን ስብሰባ ትናንትናና ዛሬ በሪያድ ተካሂዷል፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀ ሥላሴ በመድረኩ መክፈቻ ላይ ባደረጉት ንግግር÷ ሳዑዲ ዓረቢያ እና ኢትዮጵያ ለረጅም ጊዜ የጸና ታሪካዊ…

የብድር ጫናን ለመቀነስ የተከናወኑ ተግባራት አበረታች መሆናቸው ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዋጋ ግሽበትን ለማውረድ፣ የብድር ጫናን ለመቀነስና የውጭ ኃብት ግኝትን ለማሳደግ የሚበረታቱ ተግባራት መከናወናቸውን በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የፕላን፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ገለጸ። ቋሚ ኮሚቴው የገንዘብ ሚኒስቴርን የ2016 በጀት…

በሕዝብ ተወካዮች ም/ቤትና ጨፌ ኦሮሚያ የኦሮሚያ ተወካይ ሴቶች የሰላም ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኦሮሚያ ክልልን ወክለው በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና ጨፌ ኦሮሚያ የሚገኙ ሴት አባላት የሰላም ጥሪ አቀረቡ። የሰላም ጥሪው የቀረበው በኦሮሚያ ክልል ለሚገኙ ታጣቂዎች ሲሆን÷ ታጣቂዎቹ የሰላም ጥሪውን ተቀብለው ወደ ሕብረተሰቡ እንዲቀላቀሉ…

ግብይት ሳይኖር ደረሰኝ ሲሸጡ ነበር የተባሉ ተጠርጣሪዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀሰተኛ መታወቂያና ስሞችን በመጠቀም የሽያጭ መመዝገቢያ ማሽን አውጥተው ግብይት ሳይኖር ደረሰኝ በመሸጥ ተግባር ላይ ተሰማርተዋል የተባሉ ሥድስት ተጠርጣሪዎች ተያዙ፡፡ ግለሰቦቹ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 4 ልዩ ቦታው…

1 ሺህ 199 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ ችግር ውስጥ የነበሩ 1 ሺህ 199 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡ ከተመላሾች ውስጥ 1 ሺህ 159 ወንዶች፣ 19 ሴቶች፣ 21 ጨቅላ ሕጻናት እና 12 ዕድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ ታዳጊዎች እንደሚገኙ ተገልጿል፡፡…

በሲንጋፖር የመንገጫገጭ አደጋ ያጋጠመው አውሮፕላን መንገደኞች 20ዎቹ በጽኑ ህሙማን ማቆያ ውስጥ እንደሚገኙ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲንጋፖር በበረራ ወቅት ከባድ የመንገጫገጭ አደጋ ያጋጠመው አውሮፕላን መንገደኞች መካከል 20ዎቹ በጽኑ ህሙማን ማቆያ ውስጥ እንደሚገኙ ተነገረ። አውሮፕላኑ በሲንጋፖር ቻንጊ አውሮፕላን ማረፊያ እንዲደርስ ታቅዶ የነበረ ሲሆን፥ እስከአሁን ምክንያቱ…

አቶ አሻድሊ ሀሰን ከተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን በክልሉ ከሚንቀሳቀሱ የተለያዩ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር ተወያዩ። በውይይቱ ርዕሰ መስተዳድሩ÷ በክልሉ የሚንቀሳቀሱ ተፎካካሪ ፓርቲዎች ለህዝብ ሰላም እና ልማት ቅድሚያ ሰጥተው…

ኢትዮጵያ በዶሃ የሠራተኛ ዝውውር ዓለም አቀፍ ትስስር መድረክ ላይ እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በኳታር ዶሃ እየተካሄደ በሚገኘው የሠራተኛ ዝውውር ዓለም አቀፍ ትስስር መድረክ ላይ እየተሳተፈች ነው፡፡ መድረኩ በባህረ ሰላጤው ሀገራት እና በአፍሪካ ሠራተኛ ላኪ ሀገራት መካከል ያለውን የሰራተኛ ዝውውር ትስስር ለማሳደግ እና በትብብር…

ማክተር ኩባንያ በቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርክ መዋዕለ ንዋይ ማፍሰስ እንደሚፈልግ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)ማክተር የተሰኘው የፓኪስታን ኩባንያ በቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርክ በፋርማሲዩቲካል ዘርፍ መዋዕለ ንዋይ የማፍሰስ ፍላጎት እንዳለው ገለጸ፡፡ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈፃሚ አክሊሉ ታደሰ ከማክተር ኩባንያ ፕሬዚዳንት ዶክተር…