መገናኛ ብዙሀን በሀገራዊ ምክክር ሂደት ግንዛቤ መፍጠር ላይ በስፋት እንዲሰሩ ተጠየቀ
አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክርን እውን በማድረግ ሂደት መገናኛ ብዙሀን ግንዛቤ መፍጠር ላይ በስፋት እንዲሰሩ ተጠየቀ፡፡
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርአያ(ፕ/ር) እንደገለጹት÷ መገናኛ ብዙሀን በተለያዩ ቋንቋዎች ለህብረተሰቡ…