የግል ኦፐሬተሮች መደበኛ የመንገደኞችና የጭነት በረራ አገልግሎት እንዲያደርጉ ፈቃድ ተሰጠ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን የግል ኦፐሬተሮች አሁን ከሚሰጡት የቻርተር በረራ በተጨማሪ መደበኛ የመንገደኞችና የጭነት በረራ አገልግሎት እንዲያደርጉ ፈቃድ ሰጠ፡፡
ባለሥልጣኑ ፈቃድ በመስጠቱ የአየር ትራንስፖርት ዘርፉ ለሀገሪቱ ሁለንተናዊ…