Fana: At a Speed of Life!

የግል ኦፐሬተሮች መደበኛ የመንገደኞችና የጭነት በረራ አገልግሎት እንዲያደርጉ ፈቃድ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን የግል ኦፐሬተሮች አሁን ከሚሰጡት የቻርተር በረራ በተጨማሪ መደበኛ የመንገደኞችና የጭነት በረራ አገልግሎት እንዲያደርጉ ፈቃድ ሰጠ፡፡ ባለሥልጣኑ ፈቃድ በመስጠቱ የአየር ትራንስፖርት ዘርፉ ለሀገሪቱ ሁለንተናዊ…

ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከኢፌዲሪ ሚሲዮኖች ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን እያከናወናቸው ባሉ ስራዎች ላይ ከኢፌዲሪ ሚሲዮኖች ጋር ተወያይቷል። በውይይቱ ላይ ኮሚሽኑ ባከናወናቸው ተግባራት፣ ባጋጠሙ ተግዳሮቶችና ዳያስፖራውን በምክክር ሂደቱ ከማሳተፍ አንጻር ከኢፌዲሪ ሚሲዮኖች በሚፈልጋቸው…

ለጋምቤላ ክልል 4 ሺህ 348 መጽሃፍት ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጽሃፍት አገልግሎት ለጋምቤላ ክልል ከ1 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ 4 ሺህ 348 የማጣቀሻ እና የፍልስፍና መጽሃፍትን አስረክቧል፡፡ የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር ይኩኑአምላክ መዝገቡ በርክክቡ ወቅት…

የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን ወደ አገልግሎት ለማስገባት በትኩረት እየተሰራ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ወጪ ቆጣቢ የትራንስፖርት ስርዓት ለመፍጠር በኤሌክትሪክ የሚሰሩ ተሽከርካሪዎችን ወደ አገልግሎት ለማስገባት እየተሰራ መሆኑን የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር አለሙ ስሜ (ዶ/ር) በማራቶን ሞተርስ…

የሥራ ገበያ ትስስርና ድጋፍ ፕሮጀክት ላይ ውይይት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ከጣልያን ዓለም አቀፍ ትብብር ፕሮጀክት ጋር በመተባበር ተግባራዊ የሚያደርገው የሥራ ገበያ ትስስርና ድጋፍ ፕሮግራም ላይ ውይይት ተደረገ፡፡ በውይይቱ የሥራ ገበያ ትስስርና ድጋፍ ፕሮጀክት ተግባራዊ የሚደረግባቸው የአማራ፣…

የአልነጃሺ መስጅድ ጥገና ሥራ በቀጣይ ሳምንት እንደሚጀመር ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የታሪካዊው አልነጃሺ መስጅድ ጥገና ሥራ በቀጣይ ሳምንት እንደሚጀመር የቱሪዝም ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የቱሪዝም ሚስትር አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ በኢትዮጵያ የቱርክ አምባሳደር በርክ ባራን ጋር በአልነጃሺ መስጅድ ጥገና ሥራ ላይ ተወያይተዋል፡፡…

የብሪክስ አባል ሀገራት የመሬት ምልከታ ሳተላይት አቅም ለጋራ ጥቅም በሚውልበት ጉዳይ ምክክር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሪክስ አባል ሀገራት ብሔራዊ የስፔስ ተቋማት አመራሮች ስብሰባ በሩሲያ ሞስኮ ከተማ መካሄድ ጀምሯል። በስብሰባው በኢትዮጵያ የስፔስ ሳይንስ እና ጂኦስፓሻያል ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር አብዲሳ ይልማ የተመራ ልዑክ እየተሳተፈ ይገኛል፡፡…

የግብር አሰባሰብ ስርዓቱን ለማሻሻል የተወሰዱ እርምጃዎች ለውጥ አምጥተዋል – ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የግብር አሰባሰብ ስርዓቱን ለማሻሻል የተወሰዱ እርምጃዎች ለውጥ ማምጣታቸውን የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) ገለጹ። በክልሉ ለግንባር ቀደም ግብር ከፋዮች እውቅናና ሽልማት…

ሣይንስ፣ ቴክኖሎጂና ፈጠራ ለሀገራዊ ዕድገት ወሳኝ ሚና ይጫወታሉ – በለጠ ሞላ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሣይንስ፣ ቴክኖሎጂ እና ፈጠራ ለሀገራዊ ዕድገትና ማህበራዊ ደህንነት መጎልበት ወሳኝ ሚና ይጫወታሉ ሲሉ የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ "በኢትዮጵያ ጥናትና ምርምር ያለበት ደረጃ፣ እይታ እና ተስፋዎች" በሚል መሪ…

ም/ጠ/ሚ ተመስገን የምግብና ስርዓተ ምግብ ዕቅዶች አፈጻጸምን በተመለከተ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በምግብ እና ስርዓተ ምግብ፣ በሰቆጣ ቃልኪዳን እና በጤና መድህን ላይ የተያዙ ዕቅዶች እና አፈፃፀማቸውን በተመለከተ ዛሬ ከሚመለከታቸው የስራ ኃላፊዎች ጋር ተወያይተዋል። ምክትል ጠቅላይ…