Fana: At a Speed of Life!

በበጀት ዓመቱ 7 ነጥብ 9 በመቶ ኢኮኖሚያዊ እድገት ማሳካት የሚያስችል አመላካች ውጤት ተመዝግቧል- ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2016 በጀት ዓመት የተተነበየውን የ7 ነጥብ 9 በመቶ ኢኮኖሚያዊ እድገት ማሳካት የሚያስችል አመላካች ውጤት መመዝገቡን የፕላንና ልማት ሚኒስቴር አስታውቋል። የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) ÷ ባለፉት 9 ወራት…

የአየር ንብረት ለውጥን የሚቋቋም የስንዴ እሴት ሰንሰለት ልማት ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአየር ንብረት ለውጥን የሚቋቋም የስንዴ እሴት ሰንሰለት ልማት ፕሮጀክት በአፋር ክልል ይፋ ተደርጓል፡፡ ፕሮጀክቱ የስንዴ ምርታማነትን ማሳደግ እና አርሶ አደሩ በዘርፉ ያለውን ገቢ በማሳደግ ሕይወቱን እንዲያሻሽል ለማስቻል ያለመ ነው ተብሏል፡፡…

የኢትዮ- ጅቡቲ የጋራ የሚኒስትሮች ኮሚሽን መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቅርቡ በጅቡቲ በተካሄደው 16ኛው የኢትዮ-ጅቡቲ የጋራ ሚኒስትሮች ኮሚሽን የግማሽ ዓመት አፈጻጸም ላይ የሀገራቱን የንግድ ግንኙነት አስመልክቶ በተነሱ ነጥቦች ላይ ለመወያየት ያለመ መድረክ ዛሬ ተጀምሯል። በውይይቱ ላይ በንግድና ቀጣናዊ ትስስር…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከተሞች በይበልጥ ለኑሮ ምቹ እንዲሆኑ እየተሠራ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከተሞችን ፅዱ፣ ውብ እና አረንጓዴ በማድረግ በይበልጥ ምቹና ተስማሚ እንዲሆኑ እየሠራ መሆኑን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የከተማና መሰረተ ልማት ቢሮ ኃላፊ ብርሃኑ ዘውዴ ገለጹ፡፡ ከተሞችን የማፅዳት እና አረንጓዴ የማድረግ ክልላዊ የንቅናቄ ማስጀመሪያ…

የመንግሥትና የሲቪክ ማኅበራት ድርጅቶች የወጣቶች ፎረም ምስረታ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ወጣቶችን፣ የወጣት አደረጃጀቶችን እና በወጣቶች ዙሪያ የሚሰሩ ባለ ድርሻ አካላትን ያቀፈ የመንግሥትና የሲቪክ ማኅበራት ድርጅቶች የወጣቶች ፎረም ምስረታ እየተካሄደ ነው፡፡ ምስረታውን እያካሄደ ያለው የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ነው፡፡…

የጠቅላይ ሚኒስትር ተጠሪ ተቋማት የዘጠኝ ወራት አፈጻጸም ግምገማ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትሩ ተጠሪ ተቋማት የዘጠኝ ወራት አፈጻጸም ግምገማ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በተገኙበት እየተካሄደ ነው። በግምገማው ተጠሪ ተቋማት ሀገራዊ የልማትና የለውጥ ኢኒሼቲቮችን ለሌሎች ተቋማት ምሳሌ በሚሆን መልኩ…

ሽብርተኝነትን በገንዘብ መርዳት ወንጀልን የመከላከልና መቆጣጠር ረቂቅ ማሻሻያ አዋጅ ላይ የግብዓት ማሰባሰቢያ መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በወንጀል የተገኘን ንብረት ህጋዊ ማስመሰል እና ሽብርተኝነትን በገንዘብ መርዳት ወንጀልን የመከላከልና መቆጣጠር ረቂቅ ማሻሻያ አዋጅ ላይ የተዘጋጀ የግብዓት ማሰባሰቢያ መድረክ ተካሄደ፡፡ በምክክር መድረኩ የፍትህ ሚኒስትሩን ጌዲዮን ጤሞቲዎስን ጨምሮ…

አቶ እንዳሻው ጣሰው በክልሉ ከሚገኙ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ምሁራን ጋር እየመከሩ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው በክልሉ ከሚገኙ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ምሁራን ጋር በሆሳዕና ከተማ እየመከሩ ነው። በውይይት መድረኩ የዋቻሞ፣ የወልቂጤና የወራቤ ዩኒቨርሲቲዎች አመራሮችና ምሁራን እየተሳተፉ…

ፕሬዚዳንት ኢብራሂም ራይሲ በሄሊኮፕተር አደጋ ህይወታቸው አለፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ኢብራሂም ራይሲና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትራቸው ሁሴን አሚራብዶላሂን በሄሊኮፕተር አደጋ ህይወታቸው ማለፉ ተረጋገጠ። በትናንትናው ዕለት በደረሰው የሄሊኮፕተር መከስከስ አደጋ በሄሊኮፕተሩ ውስጥ የነበሩ አራት ሰዎች መሞታቸውን…

ማንቼስተር ሲቲ የ2023/24 የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ሻምፒዮን ሆነ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ማንቼስተር ሲቲ ብርቱ ፉክክር በታየበት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ2023/24 የውድድር ዘመን ሻምፒዮን ሆኗል፡፡ በዛሬው ዕለት ፍጻሜውን ባገኘው የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ በሜዳው ዌስትሃምን ያስተናገደው ማንቼስተር ሲቲ 3 ለ1 ማሸነፉን ተከትሎ…