Fana: At a Speed of Life!

አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከአሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር ማይክ ሀመር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ የአሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር ማይክ ሀመርን በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል። አምባሳደር ምስጋኑ በዚህ ወቅት እንዳሉት ኢትዮጵያና አሜሪካ ዘመናትን ያስቆጠረ ግንኙነት…

አየር መንገዱ የብሪክስ አባል ሀገራት የንግድና ኢንዱስትሪ ም/ቤት የ2024 ሽልማትን አሸነፈ

አዲሰ አበባ፣ ጥር 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በየዓመቱ በሚከናወነው የብሪክስ አባል ሀገራት የንግድ እና ኢንዱስትሪ ምክር ቤት የ2024 ሽልማት ላይ “Corporate Sustainability Achievement Award” አሸናፊ ሆነ። ሽልማቱ በብሪክስ አባል ሀገራት…

የአክሱም አውሮፕላን ማረፊያ በግንቦት ወር ለአገልግሎት ክፍት እንደሚሆን ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል የአክሱም አጼ ዮሐንስ 4ኛ አውሮፕላን ማረፊያ ተጠግኖ በቀጣይ ግንቦት ወር ለአገልግሎት ክፍት እንደሚሆን ተገለጸ፡፡ በኢትዮጵያ አየር መንግድ የመሰረተ ልማት ኃላፊ አቶ አብይ ዘነበ ÷ በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል በነበረው ጦርነት…

በመዲናዋ የስርቆት ወንጀል ፈጽመዋል የተባሉ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ለሚ ኩራ ክ/ከተማ ተሳፋሪ መስለው በተሽከርካሪዎች ውስጥ በመግባት የስርቆት ወንጀል ፈጽመዋል የተባሉ ስድስት ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተካሄደ እንደሚገኝ ተገለጸ፡፡ በክፍለ ከተማው ፖሊስ መምሪያ የመሪ አካባቢ ፖሊስ…

በመዲናዋ የጥምቀት በዓል በድምቀት ተከብሮ መጠናቀቁን የአዲስ አበባ ከተማ ሀገረ ስብከት አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)በአዲስ አበባ የጥምቀት በዓል በድምቀት ተከብሮ መጠናቀቁን የአዲስ አበባ ከተማ ሀገረ ስብከት አስታውቋል፡፡ በዓሉ ጃንሜዳን ጨምሮ በ78 ጥምቀተ ባህራት በሁሉም ክፍለ ከተሞች በድምቀት ተከብሮ መጠናቀቁን ሀገረስብከቱ በሰጠው መግለጫ ገልጿል።…

በመዲናዋ የጥምቀት በዓል በድምቀት ተከብሮ መጠናቀቁን የአዲስ አበባ ከተማ ሀገረ ስብከት አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)በአዲስ አበባ የጥምቀት በዓል በድምቀት ተከብሮ መጠናቀቁን የአዲስ አበባ ከተማ ሀገረ ስብከት አስታውቋል፡፡ በዓሉ ጃንሜዳን ጨምሮ በ78 ጥምቀተ ባህራት በሁሉም ክፍለ ከተሞች በድምቀት ተከብሮ መጠናቀቁን ሀገረስብከቱ በሰጠው መግለጫ…

በዓለም የመጀመሪያው የወባ ክትባት በካሜሮን መሰጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም የመጀመሪያ ነው የተባለው የወባ ክትባት በካሜሮን መሰጠት ጀምሯል፡፡ እንደ ዓለም ጤና ድርጅት መረጃ÷ካሜሮን በየዓመቱ 6 ሚሊየን በላይ የወባ በሽታ ተጠቂዎችን ታስመዘግባለች፡፡ በወባ በሽታ ሳቢያም በፈረንጆቹ 2021 ብቻ በካሜሮን 13…

ከ130 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነቡ ትምህርት ቤቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ኮምቦልቻ ከተማ አሥተዳደር ከ130 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነቡ ሥድሥት ትምህርት ቤቶች ተመረቁ፡፡   የተመረቁት ትምህርት ቤቶችም አምሥት የመጀመሪያ ደረጃ እና አንድ ሁለተኛ ደረጃ ሲሆኑ÷ የግንባታው ወጪም…

የኦሞ ኩራዝ ቁጥር 3 ስኳር ፋብሪካ ሥራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሞ ኩራዝ ቁጥር 3 ስኳር ፋብሪካ የ2016 ምርት ዘመን ስኳር የማምረት ሥራውን የሸንኮራ አገዳ በመፍጨት ጀምሯል፡፡ በዚህ ዓመት በ4 ሺህ 600 ነጥብ 5 ሄክታር ላይ የለማ የሸንኮራ አገዳን በግብዓትነት በመጠቀም 245 ሺህ 927 ነጥብ 5 ኩንታል…

ኢትዮጵያና ቱርክ በወንጀል መከላከል ዘርፍ ያላቸውን ትብብር ለማጠናከር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፍትሕ ሚኒስትር ዴዔታ በላይሁን ይርጋ በኢትዮጵያ ከቱርክ አምባሳደር ቤርክ ባራን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷በኢትዮጵያ እና ቱርክ መንግስት በኩል ወንጀልን በመከላከልና በትምህርት ዘርፍ ያለውን የሁለትዮሽ ግንኙነት ለማጠናከር መክረዋል፡፡…