Fana: At a Speed of Life!

በእርግዝና ወቅት ስለሚስተዋሉ ለውጦች ምን ያህል ያውቃሉ?

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አንዲት ሴት ነፍሰ ጡር በምትሆንበት ጊዜ አካላዊ ፣ ሆርሞናል እና ስሜታዊ ለውጦችን ታስተናግዳለች፡፡ በእርግዝና ወቅት የአተነፋፈስ፣ የጡት፣ የዳሌ፣ የደም ኅዋስ መጠን እንዲሁም አጠቃላይ የሆነ የሰውነት ክብደት መጨመር፣ ቆዳ ላይና…

ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ከጣልያን አቻቸው አድሚራል ጉሴፔ ካቮ ድራገን ጋር ተወያዩ

ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ከጣልያን አቻቸው አድሚራል ጁሴፔ ካቮ ድራገን ጋር ተወያዩ አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ከጣልያን ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም አድሚራል ጁሴፔ ካቮ ድራገን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በፊልድ…

የጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ንግግሮችና መልዕክቶችን የያዘ መጽሃፍ ለንባብ በቃ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ንግግሮችና መልዕክቶችን የያዘ እና ከ''መስከረም እስከ መስከረም'' የተሰኘ መጽሃፍ ለንባብ በቅቷል፡፡ መጽሃፉ ላይ ሙያዊ ውይይት በወዳጅነት ፓርክ መካሄዱን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት መረጃ…

የቻይናው ሳውዝ ዌስት ሆስፒታል ለመከላከያ ሪፈራል ሆስፒታል የሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይናው ሳውዝ ዌስት ሚሊተሪ ሆስፒታል ለመከላከያ ስፔሻላይዝድ ሪፈራል ሆስፒታል የሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል፡፡ ድጋፉን  የተረከቡት የመከላከያ ስፔሻላይዝድ ሪፈራል ሆስፒታል አዛዥ ብርጋዲየር ጀኔራል ሸዋየ ኃይሌ ÷አሁን ላይ እንደተቋም…

ኢትዮጵያና ሞሮኮ ግንኙነታቸውን ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በሞሮኮ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የሁለትዮሽ ጉዳዮች ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ፉዓድ ያዙሁር የተመራ ልዑክ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ ኢትዮጵያና ሞሮኮ ያላቸውን የሁለትዮሽ ግንኙነት…

የሬዲዮ ፍሪኩዌንሲ ስፔክትረም የአውደ ጥናት መድረክ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ50 በላይ የአፍሪካ ሀገራት የተሳተፉበት የሬዲዮ ፍሪኩዌንሲ ስፔክትረም አውደ ጥናት መድረክ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር እና በዓለም አቀፍ ቴሌኮም ህብረት አስተባባሪነት የተዘጋጀው መድረኩ በአፍሪካዊያን መካከል…

ቻይና ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ትብብር አጠናክራ እንደምትቀጥል ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና ከኢትዮጵያ ጋር በቀጣናዊ እና ዓለም አቀፋዊ መድረኮች ያላትን ትብብር አጠናክራ እንደምትቀጥል ገልጻለች፡፡ በኢትዮጵያ የቻይና ኤምባሲ ቃል አቀባይ ፋን ዮንግ ÷በቻይና የውጭ ግንኙነት ፖሊሲ፣ በወቅታዊ የዓለም ሥርዓት እና በኢትዮ-ቻይና…

ም/ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን በአስፈጻሚ አካላቱ በዕቅድ የተያዙ ሥራዎች ውጤታማ መሆናቸውን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአስፈጻሚ አካላቱ በዕቅድ የተያዙ ሥራዎችና የሪፎርም አተገባበሮች ውጤታማ መሆናቸውን ተመልክተናል ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡ ለጠቅላይ ሚንስትሩ ተጠሪ የሆኑ አስፈጻሚ አካላት የዘጠኝ ወራት የሥራ አፈፃፀምን ዛሬ…

ወጣቶች ሥራ ፈጣሪ እንዲሆኑ ድጋፍ ይደረጋል- አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ወጣቶች ተደራጅተው ሥራ ፈጣሪ እንዲሆኑ አስፈላጊው ድጋፍ እንደሚደረግ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ጥላሁን ከበደ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መሥተዳድሩ በወላይታ ዞን ዱጉና ፋንጎ ወረዳ በአርሶ አደሮችና በወጣቶች በኩታ ገጠም እየለማ የሚገኝን…