Fana: At a Speed of Life!

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሌማት ትሩፋት በአግባቡ እየተተገበረ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሌማት ትሩፋት በልዩ ሁኔታ እየተተገበረ መሆኑን በምክትል ርዕሰ መሥተዳድር ማዕረግ የገጠር ክላስተር አስተባባሪና የግብርና ቢሮ ኃላፊ ኡስማን ሱሩር ገለጹ፡፡ የሌማት ትሩፋቱ ተቀዳሚ ዓላማ እያንዳንዱ ዜጋ የእንስሳት…

“የኢራኑን ፕሬዚዳንት ጨምሮ ከፍተኛ የሀገሪቱ ባለስልጣናትን አሳፍሯል” የተባለ ሄሊኮፕተር መከስከሱ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) “የኢራኑን ፕሬዚዳንት ኢብራሂም ራይስን ጨምሮ ከፍተኛ የሀገሪቱን ባለስልጣናት አሳፍሯል” የተባለ ወታደራዊ ሄሊኮፕተር በምሥራቅ አዘርባጃን መከስከሱን መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል፡፡ እንደ ቴህራን ታይምስ ዘገባ በበረራ ላይ የነበሩት…

የ2023/24 የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ምሽቱን ፍጻሜውን ያገኛል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ2023/24 የውድድር ዘመን ዛሬ በተመሳሳይ አመሻሽ 12:00 ላይ በሚደረጉ ጨዋታዎች ይጠናቀቃል። የሊጉ መሪ ማንቼስተር ሲቲ እና ተከታዩ አርሰናል ዋንጫውን የማሸነፍ ዕድል ይዘው በሜዳቸው ተጋጣሚዎቻቸውን ያስተናግዳሉ።…

በፕሪሚየር ሊጉ አዳማ ከተማ ተጋጣሚውን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ25ኛ ሣምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አዳማ ከተማ ሲዳማ ቡናን 2 ለ 1 ረትቷል፡፡ በጨዋታውም መስዑድ መሐመድ እና ቢንያም አይተን ለአዳማ ከተማ እንዲሁም ደስታ ዮሐንስ ለሲዳማ ቡና ጎሎቹን ከመረብ ማሳረፍ ችለዋል፡፡ እንዲሁም 12 ሠዓት…

ጤና ሚኒስቴር 400 ሺህ ዶላር ዋጋ ያላቸው የሕክምና ማሽኖችን በድጋፍ አገኘ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሪች አናዘር ፋውንዴሽን በ400 ሺህ ዶላር የገዛቸውን አምስት የሕጻናት የጭንቅላት ሕክምና ማሽኖች (ኢንዶስኮፒ) ለጤና ሚኒስቴር አስረከበ፡፡ ማሽኖቹ በሕጻናት ጭንቅላት ውስጥ የሚጠራቀም ውኃ እና ሌሎች የሕጻናት የጭንቅላት ሕክምናን በኢንዶስኮፒ…

ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም የምታከናውነውን ተግባር እደግፋለሁ – ኖርዌይ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንግሥት የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም የሚያከናውነውን የአረንጓዴ ልማት ሥራ ለመደገፍ የጀመረችውን ጥረት አጠናክራ እንደምትቀጥል ኖርዌይ አስታወቀች።   ኖርዌይ የኢትዮጵያ መንግሥት በአየር ንብረትና በብዝኃ-ሕይወት…

ኢትዮጵያ በአኅጉራዊ ነጻ የንግድ ቀጣና ጠንካራ ተሳትፎ ለማድረግ እየተዘጋጀች ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በአፍሪካ አኅጉራዊ ነጻ የንግድ ቀጣና ጠንካራ ተሳትፎ ለማድረግ የሚያስችሉ ዝግጅቶችን እያደረገች መሆኗን የጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ከአኅጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ጋር በተገናኘ የጉሙሩክ እንቅስቃሴን ለማሳለጥ ዘመናዊ አሠራር እየተዘረጋ…

በጤናው ዘርፍ በተከናወኑ ተግባራት አበረታች ውጤት ተመዝግቧል – አቶ አሻድሊ ሃሰን

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጤናማ እና አምራች ማኅበረሰብ ለመፍጠር በተከናወኑ ተግባራት ተስፋ ሰጪ ውጤት መመዝገቡን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አሻድሊ ሃሰን ገለጹ፡፡ አቶ አሻድሊ በአሶሳ ዞን መንጌ ወረዳ ከ40 ሚሊየን ብር በሚልቅ ወጪ ለሚገነባው የካሻፍ…

ኢትዮጵያ 3ኛውን የአፍሪካ ዋንጫ ስታሸንፍ የቡድኑ አባል የነበሩት ኃ/ማርያም መኮንን ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ1954 ኢትዮጵያ ሦስተኛውን የአፍሪካ ዋንጫ ስታሸንፍ የብሔራዊ ቡድኑ ተጫዋች የነበሩት ኃይለማርያም መኮንን ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ፡፡ በቅፅል ስማቸው "ሻሾ" በሚል በስፖርት ቤተሰቡ በስፋት የሚታወቁት ኃይለማርያም መኮንን÷ ከ1940ዎቹ መጨረሻ…

የማዕድን ኮንትሮባንድን በመቆጣጠር ረገድ የተጀመረው ጥረት ተጠናክሮ ይቀጥላል – አቶ ኡሞድ ኡጁሉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል የማዕድን የኮንትሮባንድ እንቅስቃሴዎችን በመቆጣጠር ሃብቱን በአግባቡ ጥቅም ላይ ለማዋል የተጀመረው ጥረት ተጠናክሮ ይቀጥላል ሲሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ ገለፁ። በክልሉ የ2016 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት የማዕድን…