Fana: At a Speed of Life!

ከሀገር ውስጥ ታክስ 168 ነጥብ 27 ቢሊየን ብር ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ስድስት ወራት ከሀገር ውስጥ ታክስ 168 ነጥብ 27 ቢሊየን ብር ገቢ መሰብሰቡን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የታክስ ስርዓት ዘርፍ ሚኒስትር ዴዔታ ተስፋዬ ቱሉ እንዳሉት÷በግማሽ ዓመቱ ከሀገር ውስጥ ታክስ 167 ነጥብ 44 ቢሊየን ብር…

የብልፅግና ፓርቲ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት የዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚዬምን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልፅግና ፓርቲ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት የዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚዬምን ተዘዋውረው ጎብኝተዋል፡፡ የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ስብሰባ በትናንትናው ዕለት መካሄድ መጀመሩ ይታወሳል፡፡ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴው በስብሰባው በዐበይት…

በሙስና ወንጀል የተከሰሱት የቀድሞ የፋይናንስ ደህንነት አገልግሎት የመረጃ ክትትልና ትንተና ቡድን መሪ አቤል ጌታቸው በጽኑ እስራትና በገንዘብ ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የቀድሞ የፋይናንስ ደህንነት አገልግሎት የመረጃ ክትትል እና ትንተና ቡድን መሪ አቤል ጌታቸው እና በግል ሥራ የሚተዳደሩት አቶ ፉፋ ዳባ ጥፋተኛ በተባሉበት ድንጋጌ በእስራትና በገንዘብ እንዲቀጡ ተወሰነ። የቅጣት ውሳኔውን ያስተላለፈው የፌዴራል ከፍተኛ…

ቻይና ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የንግድ ትብብር ለማጠናከር ዝግጁ መሆኗን ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የንግድና ኢንቨስትመንት ትብብር ይበልጥ ለማጠናከር ዝግጁ መሆኗን ገለጸች፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከቻይና የንግድ ልዑክ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ልዑኩ በቻይና የዓለም አቀፍ ንግድ…

ከአኩሪ አተር ተረፈ ምርት ከ14 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው ግማሽ ዓመት ከአኩሪ አተር ተረፈ ምርት የወጪ ንግድ 14 ነጥብ 19 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር መገኘቱን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ ከአኩሪ አተር ተረፈ ምርት የወጪ ንግድ 12 ነጥብ 38 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ለማግኘት…

ባሕር ኃይል በቀጣይ የሚሠጠውን ተልዕኮ በቁርጠኝነት ሊወጣ ይገባል- ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ባሕር ኃይል ለሠራዊታችን ተጨማሪ አቅም የሚፈጥር ኃይል ሆኖ ቀጣይ የሚሠጠውን ተልዕኮ በቁርጠኝነት ሊወጣ ይገባል ሲሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ገለጹ፡፡ የኢትዮጵያ ባሕር ኃይል ዘመናዊነትን…

ባለስልጣኑ ደኅንነታቸው ሳይረጋገጥ ገበያ ላይ የዋሉ ምርቶችን ሕብረተሰቡ እንዳይጠቀም አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለስልጣን የገላጭ ጽሑፍና የኢትዮጵያን አስገዳጅ ደረጃ ሳያሟሉ እንዲሁም ደኅንነታቸውና ጥራታቸው ሳይረጋገጥ ገበያ ላይ የዋሉ 83 ምርቶችን ኽብረተሰቡ እንዳይጠቀማቸው አሳስቧል፡፡ 44 ዓይነት የምግብ ዘይት…

ውስብስብ ችግሮችን ለመፍታት የደቡብ-ደቡብ ትብብር አስፈላጊ እየሆነ መጥቷል

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ውስብስብ ችግሮችን ለመፍታት የደቡብ-ደቡብ ትብብር አስፈላጊ እየሆነ መምጣቱን በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የኢትዮጵያ ምክትል ቋሚ መልዕክተኛ አምባሳደር ሳሙኤል ኢሳ ተናገሩ፡፡   አምባሳደር ሳሙኤል በኡጋንዳ ካምፓላ በተካሄደው የቡድን…

ኢቲዮ ቴሌኮም 11 ቢሊየን ብር የተጣራ ትርፍ አገኘ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢቲዮ ቴሌኮም ባለፉት ሥድስት ወራት 11 ቢሊየን ብር የተጣራ ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ። የኢቲዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈፃሚ ፍሬሕይወት ታምሩ የኩባንያውን የሥድስት ወራት ስራ አፈፃፀም በተመለከተ በሰጡት መግለጫ÷ በአጠቃላይ 42 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር…

በኦሮሚያ ክልል የአርብቶ አደሩን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በአርብቶ አደሩ አካባቢ ያሉ ፀጋዎችን በመለየት ማኅበረሰቡን ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የገጠር ልማት አስተባባሪ አብዱረህማን አብደላ ገለጹ፡፡ የአርብቶ አደሮች ቀን በኦሮሚያ ክልል ለ19ኛ…