Fana: At a Speed of Life!

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ያደረጓቸው ንግግሮች እና ያስተላለፏቸው መልዕክቶችን የያዘው ‘ከመስከረም እስከ መስከረም’ መጽሕፍ ዛሬ ይፋ ይሆናል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከመስከረም 24 ቀን 2015 ዓ.ም እስከ መስከረም 24 ቀን 2016 ዓ.ም ድረስ ያደረጓቸው ንግግሮች እና ያስተላለፏቸው መልእክቶችን የያዘው 'ከመስከረም እስከ መስከረም' መጽሕፍ ዛሬ ይፋ እንደሚሆን የጠቅላይ…

የሶማሌ ክልል በአምራች ኢንዱስትሪ የተሰማሩ ባለሀብቶችን ለመደገፍ እየሰራሁ ነው አለ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል አምራች ኢንዱስትሪ ዘርፎች የተሰማሩ ባለሀብቶችን ለመደገፍ እየተሰራ መሆኑን የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ኢብራሂም ዑስማን ገለጹ ። በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ኢብራሂም ኡስማን የተመራ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ቡድን በሲቲ…

ቃል በገባነው መሰረት የተወሰኑ መንገዶችን አጠናቅቀን ለአገልግሎት ክፍት አድርገናል – ከንቲባ አዳነች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ቃል በገባነው መሰረት ከጥቃቅን ሥራዎች በስተቀር የተወሰኑ መንገዶችን አጠናቅቀን ለአገልግሎት ክፍት አድርገናል ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ አዳነቸ አቤቤ ገለፁ፡፡ የአሥተዳደሩ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች የኮሪደር ልማት…

ኢትዮጵያ በዓለም አቀፉ የትምህርት ፎረም ላይ እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በብሪታንያ አዘጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው ዓለም አቀፉ የትምህርት ፎረም ላይ እየተሳተፈች ነው፡፡ በፎረሙ ላይም በትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) የተመራ የልዑካን ቡድን እየተሳተፈ ነው፡፡ የኢትዮጵያ ልዑክ ፎረሙላይ…

የምክክር ኮሚሽኑ ዓላማ እንዲሳካ ድጋፍ እናደርጋለን- ምክር ቤቶች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽኑ የታለመለትን ዓላማ እንዲያሳካ ድጋፋቸውን አጠናክረው እንደሚቀጥሉ በተለያዩ ክልሎች በየደረጃው ያሉ ምክር ቤቶች አፈ-ጉባዔዎች አስታወቁ፡፡ በየደረጃው ያሉ ምክር ቤቶች የሕዝብ ውክልናን ይዘው እንደመሥራታቸው…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ 1 ሺህ 445ኛውን የሐጅ ጉዞ በስኬት ለማካሄድ ዝግጅቱን አጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ 1 ሺህ 445ኛውን የሐጅ ጉዞ በስኬት ለማካሄድ የሚያስችለውን ልዩ ዝግጅት ማጠናቀቁን አስታወቀ፡፡ ይህ ልዩ ዝግጅት ለተከታታይ ዓመታት የተደረገ መሆኑንየአየር መንገዱ መረጃ አመላክቷል፡፡ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) በኢራኑ ፕሬዚዳንት ኢብራሂም ራይሲ ሕልፈት የተሰማቸውን ሃዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኢራኑ ፕሬዚዳንት ኢብራሂም ራይሲ ሕልፈት የተሰማቸውን ሃዘን ገልጸዋል፡፡ ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ በኢትዮጵያ ሕዝብ፣ መንግስትና በራሳቸው ስም በደረሰው አሰቃቂ…

መሃመድ ሞክበር የኢራን ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢራኑ መንፈሳዊ መሪ አያቶላህ አሊ ሃሚኒ መሃመድ ሞክበርን የኢራን ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት አድርገው ሾመዋል፡፡ መሃመድ ሞክበር በሄሊኮፕተር አደጋ ሕይወታቸው ያለፉት ፕሬዚዳንት ኢብራሂም ራይሲ ምክትል እንደነበሩ ይታወሳል፡፡ በተመሳሳይ አደጋ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በዛሬው እለት ሹመቶች ሰጥተዋል

በዚህም መሰረት፡- 1. ኢንጂነር አይሻ መሀመድ የመከላከያ ሚኒስቴር ሚንስትር፣ 2. አብረሃም በላይ (ዶ/ር) የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ሚንስትር፣ እና 3. መሀመድ እንድሪስ (ዶ/ር) በሚኒስትር ዴኤታ ማዕረግ በዲሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ከግንቦት…