ወ/ሮ ሰመሪታ ከኖርዌይና ስዊድን የልማት ትብብር ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተሮች ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር ዴዔታ ወ/ሮ ሰመሪታ ሰዋሰው ከኖርዌይ እና ስዊድን የልማት ትብብር ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተሮች ጋር ተወያይተዋል፡፡
በውይይቱ ወ/ሮ ሰመሪታ÷በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለውን የኢኮኖሚ ማሻሻያ እንዲሁም የሰብዓዊ እና የሰላም ግንባታ ሥራዎች…