Fana: At a Speed of Life!

በፕሪሚየር ሊጉ ቅዱስ ጊዮርጊስ ፋሲል ከነማን 1 ለ 0 አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ ፋሲል ከነማን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ የቅዱስ ጊዮርጊስን ብቸኛ የማሸነፊያ ግብ አማኑኤል ኤርቦ አስቆጥሯል፡፡ በተመሳሳይ ቀን 9 ሰዓት ላይ በተካሄደ ጨዋታ ሻሸመኔ ከተማ ሀምበሪቾ ዱራሜን…

አምባሳደሮች ዓለም አቀፉን ማህበረሰብ በማሳተፍ ለሀገራዊ ምክክሩ አስተዋጽኦ ማበርከት አለባቸው – መስፍን አርዓያ(ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በውጭ ሀገራት የሚገኙ አምባሳደሮች እና ሚሲዮኖች ዳያስፖራውንና ዓለም አቀፉን ማህበረሰብ በማሳተፍ ለሀገራዊ ምክክሩ አስተዋጽኦ ማበርከት አለባቸው ሲሉ የብሔራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ሰብሳቢ መስፍን አርአያ (ፕ/ር) ገለጹ፡፡ አምባሳደሮች እና የሚሲዮን…

አምባሳደሮች በታላቁ ሕዳሴ ግድብ ድርድር እና በዓባይ ወንዝ አጠቃቀም ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ ሀገራት የኢትዮጵያ አምባሳደሮች በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ድርድር እና በዓባይ ወንዝ አጠቃቀም ላይ ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ የኢትዮጵያ ታላቁ ሕዳሴ ግድብ ዋና ተደራዳሪ አምባሳደር ስለሺ በቀለ (ዶ/ር) (ኢ/ር) እና በውጭ ጉዳይ…

በአፍሪካ ዋንጫ ኢኳቶሪያል ጊኒ- ጊኒ ቢሳውን 4 ለ 2 አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ ዋንጫ ኢኳቶሪያል ጊኒ- ጊኒ ቢሳውን 4 ለ 2 በሆነ ውጤት አሸነፈች፡፡ የአፍሪካ ዋንጫ የ2ኛ ዙር የምድብ ጨዋታ መርሐ ግብር ሲቀጥል ምሽት 2 ሰዓት ላይ ኮቲዲቯር ከናይጄሪያ እንዲሁም 5 ሰዓት ላይ ግብጽ ከጋና የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል፡፡

በመዲናዋ ለከተራና ጥምቀት በዓላት ለትራፊክ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የሚከበሩትን የከተራና የጥምቀት በዓላት ተከትሎ የትራፊክ መጨናነቅ እንዳይኖር ዝግ የሚደረጉ መንገዶች ይፋ ሆነዋል፡፡ በጥምቀት በዓል በርካታ ህዝብ ታቦታትን አጅቦ ከተለያዩ ቤተ-ክርስቲያናት ወደ ጥምቀተ ባህር የሚንቀሳቀስ መሆኑ…

የሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅ በኢነርጂ መስክ ትልቅ አቅም በመሆን በአፍሪካ ነጻ ንግድ ቀጠና ገቢራዊነት ላይ ሚናው ከፍተኛ ነው – አቶ ደመቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የታላቁ ሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅ በኢነርጂ መስክ ትልቅ አቅም በመሆን በአፍሪካ ነጻ ንግድ ቀጠና ገቢራዊነት ላይ ሚናው ከፍተኛ መሆኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለጹ፡፡ አቶ ደመቀ መኮንን የተሳተፉበት የአፍሪካ…

የብልፅግና ፓርቲ የ6 ወራት የሥራ አፈፃፀም ግምገማ መድረክ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ሦስት ቀናት ሲካሄድ የቆየው የብልፅግና ፓርቲ የሥድስት ወራት የሥራ አፈፃፀም ግምገማ መድረክ ተጠናቅቋል። በማጠቃለያ መርሐ ግብሩ ላይ በፓርቲው ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ ለቀጣይ ሥራ አቅጣጫዎች ስኬታማነት አቅም መፍጠር የሚችሉ…

የኤመድ ትሬዲንግ ቤተሰብ አባላት 82 ቅርሶችን በስጦታ አበረከቱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኤመድ ትሬዲንግ ቤተሰብ አባላት ከአባታቸው በአደራ የተላለፉላቸውን 82 ቅርሶች በታላቁ የዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚዬም እንዲቀመጡ በስጦታ አበርክተዋል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፥ ከዓድዋ ድል ጋር የተያያዙ ቅርሶችን በታላቁ የዓድዋ…

18ኛው የብሔር ብሔረሰቦች ቀን በዓል ገዢ ኢትዮጵያዊ ትርክት የተንፀባረቀበት ነበር – አፈ ጉባዔ አገኘሁ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 18ኛው የብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል ገዢ ኢትዮጵያዊ ትርክት የተንፀባረቀበት እንደነበር የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር ገለጹ፡፡ 18ኛው የብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል በስኬት እንዲጠናቀቅ አስተዋፅኦ ላደረጉ አካላት…

በአቶ አባተ አበበ የግድያ ወንጀል የተጠረጠረው ተስፋዬ ሆርዶፋ ላይ 12 ቀናት የምርመራ ጊዜ ተፈቀደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት አራዳ ምድብ 1ኛ ጊዜ ቀጠሮ ችሎት በአቶ አባተ አበበ የግድያ ወንጀል የተጠረጠረው ተስፋዬ ሆርዶፋ ላይ 12 ቀናት የምርመራ ማጠናቀቂያ ጊዜ ለፖሊስ ፈቀደ። ተጠርጣሪ ተስፋዬ ሆርዶፋ በታህሳስ 7 ቀን 2016 ዓ.ም…