Fana: At a Speed of Life!

የጥምቀት በዓል በሰላም እንዲከበር ዝግጅት ማድረጉን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተራ እና የጥምቀት በዓላት ያለምንም የጸጥታ ችግር እንዲከበሩ አስፈላጊውን ዝግጅት ማድረጉን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ የኮሚሽኑ ምክትል ኮሚሽነር ደግፌ ደበላ እንዳሉት፥ በክልሉ ሁሉም አካባቢዎች የከተራ እና የጥምቀት…

“ዓድዋን ለጠንካራ ሀገረ መንግሥት ግንባታ” በሚል መሪ ቃል ሀገር አቀፍ የንቅናቄ ፎረም ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) "ዓድዋን ለጠንካራ ሀገረ መንግሥት ግንባታ" በሚል መሪ ቃል ሀገር አቀፍ የንቅናቄ ፎረም በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ዛሬ መጀመሩን የሰላም ሚኒስቴር አስታውቋል። በፎረሙ ዋና ዓላማ ዙሪያ መግለጫ የተሰጠ ሲሆን የሰላም ሚኒስትር ዴኤታ ከይረዲን ተዘራ…

የምክር ቤቱን የአሰራርና የአባላት ሥነ-ምግባር ደንብ ለማሻሻል እየተሠራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሰራር እና የአባላትን የሥነ-ምግባር ደንብ ለማሻሻል እየተሠራ መሆኑን የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አስታወቀ፡፡ የምክር ቤቱ የአሰራር እና የአባላት ሥነ-ምግባር ደንብ ማሻሻያ ሪፖርት ለምክር ቤቱ ከፍተኛ አመራሮች ቀርቧል፡፡ የማሻሻያ ደንቡ…

አቶ ደስታ ሌዳሞ የመንገድ ፕሮጀክቶችን በተያዘላቸው ጊዜ ለማጠናቀቅ በትኩረት ሊሰራ እንደሚገባ አሳሰቡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ በክልሉ የሚከናወኑ የመንገድ ፕሮጀክቶችን በተያዘላቸው ጊዜ ለማጠናቀቅ በትኩረት ሊሰራ እንደሚገባ አሳስበዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ  በዩራፕ ዘርፍ ታቅደው እየተገነቡ የሚገኙትን መንገዶች እና የጥገና መንገዶች…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ የመንገደኞች አውሮፕላን በመቀሌ አሉላ አባ ነጋ አውሮፕላን ማረፊያ ካረፈ በኋላ ከበረራ መስመር የመንሸራተት ችግር እንዳጋጠመው…

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የመንገደኞች አውሮፕላን በመቀሌ አሉላ አባ ነጋ አውሮፕላን ማረፊያ ካረፈ በኋላ ከበረራ መስመር የመንሸራተት ችግር እንዳጋጠመው አስታወቀ፡፡ በጉዳቱ በመንገደኞች እና በበረራ ሰራተኞች ላይ ያጋጠመ ምንም አይነት ጉዳት…

ከ30 በላይ ሀገራት ብሪክስን መቀላቀል እንደሚፈልጉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ30 በላይ ሀገራት ብሪክስን ለመቀላቀል ፍላጎት ማሳየታቸውን የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌይ ላቭሮቭ÷ የሀገሪቱን የ2023 ዓመታዊ የዲፕሎማሲ ክንውኖች አስመልክተው መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ በመግለጫቸውም…

50 የእጅ ቦምብ ለሸኔ የሽብር ቡድን ሊያቀብሉ ነበር ተብለው የተከሰሱ እንዲከላከሉ ተበየነ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 50 የእጅ ቦምብ ለሸኔ የሽብር ቡድን ሊያቀብሉ ነበር ተብለው የተከሰሱ ሶስት ግለሰቦች እንዲከላከሉ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የህገመንግስትና በህገመንግስት ስርዓት ላይ የሚፈጸሙ ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ብይን ሰጠ። 1ኛ አማንኤል…

አቶ ደመቀ የስዊዘርላንድ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት መስኮች እንዲሳተፉ ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የስዊዘርላንድ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት መስኮች እንዲሳተፉ ጠየቁ፡፡ አቶ ደመቀ መኮንን ከስዊዘርላንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኢግናሲዮ ካሲስ ጋር ዛሬ…

ኢትዮጵያና ፈረንሳይ በጋራ መስራት በሚችሉባቸው ጉዳዮች ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ፈረንሳይ በጋራ መስራት በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ መምከራቸውን የመከላከያ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ ሚኒስቴሩ ከፈረንሳይ ፓርላማ የመከላከያ ጉዳዮች ኮሚቴ አባላት ጋር በጋራ ለመስራት በሚያስችል መልኩ ውይይት መደረጉን ውይይቱን የተካፈሉት…

በጎንደር ለጥምቀት በዓል አስፈላጊው ዝግጅት መጠናቀቁ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማ ለሚከበረው የከተራ እና የጥምቀት በዓል አስፈላጊው ዝግጅት መጠናቀቁን የጎንደር ከተማ አስተዳደር አስታውቋል፡፡ የከተማ አስተዳደሩ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ባዩ አቡሃይ በሰጡት መግለጫ ÷ በዓሉ በተሳካ ሁኔታ እንዲከበር ኮሚቴ ተዋቅሮ…