Fana: At a Speed of Life!

አቶ ኦርዲን በድሪ የዘንድሮውን የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ የዘንድሮውን የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር አስጀመሩ። መርሐ ግብሩ ማስጀመሪያ ላይ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎችን ጨምሮ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ተሳትፈዋል። አቶ ኦርዲን…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ የዘንድሮውን የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የመዲናዋን የዘንድሮ አረንጓዴ ዐሻራ የችግኝ ተከላ መርሐ-ግብር በኮልፌ ክፍለ ከተማ መንዲዳ አካባቢ በይፋ አስጀመረዋል። ከንቲባዋ በወቅቱ ባስተላለፉት መልዕክት፤ የአረንጓዴ አሻራ መርሐ-ግብር…

ለኢነርጂ ዘርፍ የሪፎርም ትግበራ 1 ነጥብ 5 ቢሊየን ዶላር ተመድቧል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለኢነርጂ ዘርፍ ሪፎርም፣ ኢንቨንስትመንት እና ሞደርናይዜሽን ፕሮግራም ትግበራ 1 ነጥብ 5 ቢሊየን ዶላር መመደቡ ተገለፀ፡፡ በዓለም ባንክ ብድር የሚተገበረው ፕሮግራም ይፋ የተደረገ ሲሆን÷ ፕሮግራሙ ዘርፈ ብዙ የኢነርጂ ፕሮጀክቶችን ለመተግበር ያለመ…

ፕሮጀክቶችን በተያዘላቸው ጊዜ በማጠናቀቅ የሕዝብ እርካታን ለማሳደግ እየሠራን ነው-አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው በጀት፣ ጊዜ እና የጥራት ደረጃ በማጠናቀቅ የሕዝብ እርካታን ለማሳደግ እየሠራን እንገኛለን ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ርእሰ መስተዳድረ ሽመልስ አብዲሳ ተናገሩ። ባለፉት ሦስት ዓመታት በተለያዩ ዘርፎች በርካታ ግዙፍ ፕሮጀክቶችን…

በሲዳማ ክልል በወጣቶች የሥራ ዕድል ፈጠራ አመርቂ ውጤት መመዝገቡ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሲዳማ ክልል ሆኖ ከተደራጀ ወዲህ ለወጣቶች የሥራ ዕድል ለመፍጠር በተከናወነ ሥራ አመርቂ ውጤት መመዝገቡ ተገልጿል፡፡ "ውጤታማ የሥራ ዕድል ለኢኮኖሚያችን ዕድገት" በሚል መሪ ሃሳብ በክልሉ ሥራ ክህሎትና ኢንተርፕራይዞች ቢሮ የተዘጋጀ ኤግዚቢሽንና…

ወልቂጤ ከተማ አዳማ ከተማን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 30ኛ ሳምንት ወልቂጤ ከተማ አዳማ ከተማን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ቀን 9:00 ላይ በተካሄደ የሊጉ ጨዋታ አዳነ በላይነህ ባስቆጠራት ግብ ወልቂጤ ከተማ ሶስት ነጥብ ይዞ ወጥቷል።

በፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ከ5 ቢሊየን ብር በላይ ግምት ያላቸው ጉዳዮች በዕርቅ እልባት ማግኘታቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት በአስማሚነት መር የዳኝነት አገልግሎት በ2016 በጀት ዓመት ብቻ ከ5 ቢሊየን ብር በላይ ግምት ያላቸው ጉዳዮች በዕርቅ እልባት እንዲያገኙ መደረጉ ተገለጸ። የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ያዘጋጀው የባለድርሻ አካላት የምክክር…

የኢትዮጵያ-ደቡብ ሱዳን የጋራ ድንበር አሥተዳዳሪዎች መድረክ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ለሁለት ቀናት ሲካሄድ የነበረው የመጀመሪያው የኢትዮጵያ-ደቡብ ሱዳን የጋራ ድንበር አሥተዳዳሪዎች የምክክር መድረክ በስኬት መጠናቀቁ ተገለጸ፡፡ የሀገራቱ የጋራ ድንበር አሥተዳዳሪዎች ያካሄዱትን ምክክር አስመልክተው ለመገናኛ ብዙኃን በጋራ…

በፓሪስ ኦሊምፒክ ውድድሮች ኢትዮጵያን የሚወክሉ የመጨረሻ ተሰላፊ አትሌቶች ከነተጠባባቂያቸው ተለዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በፓሪስ 2024 ኦሊምፒክ ውድድሮች በአትሌቲክስ ስፖርት ኢትዮጵያን የሚወክሉ የመጨረሻ ተሰላፊ አትሌቶች ከነተጠባባቂያቸው መለየታቸውን የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አስታውቋል። በዚህም ፡- 800 ሜትር ሴቶች አትሌት ፅጌ ድጉማ፣አትሌት ሐብታም…