የህዳሴ ግድቡን በተመለከተ በግብጽ ሚዲያዎች የሚነዛው የሀሰት መረጃ የዓባይን ውሃ ለብቻ የመጠቀም ራስ ወዳድነት ነው – መሀመድ አልአሩሲ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን በተመለከተ በግብጽ ሚዲያዎች የሚነዛው የሀሰት መረጃ የዓባይን ውሃ ለብቻ የመጠቀም ራስ ወዳድነት ነው ሲሉ በግድቡ ዙሪያ በዓለም አቀፍ መድረኮች በመሟገት የሚታወቁት የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባልና የውሃና ኢነርጂ…