Fana: At a Speed of Life!

የአማራ ክልል ውሃና ኢነርጂ ቢሮ በድርቅ ለተጎዱ አካባቢዎች የመጠጥ ውሃ አቅርቦት ለማዳረስ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ውሃና ኢነርጂ ቢሮ በክልሉ በድርቅ በተጎዱ አካባቢዎች ለሚገኘው ማኅበረሰብ ክፍሎች የንጹህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት ለማዳረስ የሚያግዝ ድጋፍ አድርጓል። ሁሉም የኅብረተሰብ ክፍል በድርቅ ለተጎዱ አካባቢዎች የሚደረገው ድጋፍ ላይ…

ኢትዮጵያ የአረብ ሊግ መግለጫን በጥብቅ ተቃወመች

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የአረብ ሊግ መግለጫን በጥብቅ እንደምትቃወም የኢፌዴሪ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ገለጹ፡፡ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት የሊጉ መግለጫ፥ በኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይ እና…

አገልግሎቱ 496 ሺህ በላይ ጉዳዮችን በማስተናገድ 1 ነጥብ 29 ቢሊየን ብር ገቢ አገኘ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 496 ሺህ 359 ጉዳዮችን በማስተናገድ ከ1 ነጥብ 29 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ማግኘቱን የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ አገልግሎት አስታውቋል፡፡ የአገልግሎቱ የሕዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ስራ አስፈጻሚ አለምሸት መሸሻ እንደገለጹት÷ በ2016 በጀት ዓመት…

የጥምቀት በዓል በሰላም እንዲከበር ዝግጅት ማድረጉን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ፖሊስ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተራና የጥምቀት በዓላት ያለምንም የጸጥታ ስጋት እንዲከበሩ አስፈላጊውን ዝግጅት ማድረጉን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል። የኮሚሽኑ ም/ ኮሚሽነር አብርሃም ቲርካስ እንደገለጹት፥ የከተራና የጥምቀት በዓላት ሃይማኖታዊ እና ባህላዊ…

ጥምቀት በኢራንቡቲ እንደወትሮው ሁሉ በድምቀት ይከበራል – መምሪያው

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተራ እና የጥምቀት በዓል በምንጃር ሸንኮራ ወረዳ ኢራንቡቲ እንዳለፉት ዓመታት ሁሉ እሴቱን ጠብቆ በሰላም እንዲከበር የዝግጅት ሥራዎች መጠናቀቃቸውን የሰሜን ሸዋ ዞን ባሕልና ቱሪዝም መምሪያ አስታውቋል፡፡ በዓሉ በስኬት እንዲከበር ለማድረግም…

የመዲናዋ ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎችና የተለያዩ የእምነት አባቶች ታቦት የሚያልፍበትንና የሚያድርበትን ስፍራ አጸዱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች፣ የተለያዩ የእምነት አባቶችና የከተማዋ ነዋሪዎች ታቦት የሚያልፍበትንና የሚያድርበትን ስፍራ አጸዱ።   የከተራና የጥምቀት በዓል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን አማኞች ዘንድ በድምቀት…

ጥምቀትን በደምበል ሐይቅ ደሴቶች ለማክበር ከ20 ሺህ በላይ እንግዶች ይጠበቃሉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተራ እና ጥምቀት በዓል በልዩ ሁኔታ በሚከበርበት የደምበል ሐይቅ ደሴቶች ከ20 ሺህ በላይ እንግዶች እንደሚጠበቁ የባቱ ከተማ ቱሪዝም ጽሕፈት ቤት ገለጸ፡፡ የጽሕፈት ቤቱ ኃላፊ ከድር አቢቲ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንዳሉት÷ በዓሉ በሰላም…

ሞሮኮ ታንዛኒያን 3 ለ 0 አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)በ34ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ውድድር በምድብ ስድስት የሚገኙት ሞሮኮ እና ታንዛኒያ ጨዋታቸውን አድርገዋል፡፡ ሮማን ሳዩስ ባስቆጠራት ብቸኛ ጎል ለእረፍት የወጣችው ሞሮኮ÷ በሁለተኛው አጋማሽ ኡናሂ እና የሱፍ ኤል ነስሪ ባስቆጠሯቸው ተጨማሪ ጎሎች ጨዋታውን 3…

በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ላይ ለአምባሳደሮች ማብራሪያ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ ሀገራት ኢትዮጵያን እያገለገሉ ለሚገኙ አምባሳደሮች እና በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለሚገኙ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ላይ ማብራሪያ ተሰጥቷል፡፡ ማብራሪያውን የሠጡት÷ የፍትሕ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር)፣ የጠቅላይ…