Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያና አዘርባጃን የፀጥታና ደኅንነት ዘርፎችን ጨምሮ በተለያዩ ጉዳዮች በጋራ ለመሥራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና አዘርባጃን በመረጃ፣ የፀጥታና ደኅንነት ዘርፎች የጋራ ትብብር አቅም ግንባታና ሀገራቱን ተጠቃሚ በሚያደርጉ ሌሎች ፕሮጀክቶችን በጋራ ለመፈጸም ተስማሙ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ከአዘርባጃን የሀገር ውስጥ ጉዳዮች…

ሠራዊታችን ያደረጋቸው ስምሪቶች ሕዝቡ ወደ ልማቱ እንዲገባ አስችሏል ¬- ሌ/ጀኔራል መሀመድ ተሰማ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሠራዊታችን ከአማራ ክልል የጸጥታ ሀይል ጋር በመቀናጀት ያደረጋቸው ስምሪቶች ሕዝቡ ወደ ልማቱ እንዲገባ አስችሏል ሲሉ የጎጃም ኮማንድ ፖስት ሰብሳቢና የምስራቅ ዕዝ አዛዥ ሌተናል ጀኔራል መሀመድ ተሰማ ገለጹ። ኮማንድ ፖስቱ በምስራቅ ጎጃም ፍኖተ…

ሕጋዊ የጉዞ ሰነዶችን ከሐሰተኛ ሰነዶች መለየት በሚያስችሉ ቴክኖሎጂዎች ዙሪያ ድጋፍ ለማድረግ ስምምነት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕጋዊ የጉዞ ሰነዶችን ከሐሰተኛ ሰነዶች መለየት በሚያስችሉ ቴክኖሎጂዎች ዙሪያ ልምድ ለመለዋወጥ እና ድጋፍ ለማድረግ በኢትዮጵያና ቻይና ተቋማት መካከል ስምምነት ተደረገ፡፡ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ሰላማዊት ዳዊት ከቻይና…

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ለተለያዩ አምባሳደሮች ሹመት ሰጡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ዛሬ ለተለያዩ አምባሳደሮች ሹመት ሰጥተዋል። በዚህ መሰረትም ፦ 1. አምባሳደር ፍስሐ ሻውል ገብሬ 2. አምባሳደር እሸቴ ጥላሁን ወልደየስ 3. አምባሳደር ለገሰ ገረመው ሃይሌ 4. አምባሳደር…

የሩሲያ የማጥቃት ዘመቻ መበርታቱን ተከትሎ የዩክሬን ወታደሮች ማፈግፈጋቸው ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ የማጥቃት ዘመቻ መበርታቱን ተከትሎ ዩክሬን ወታደሮቿን ከካርኪቭ ግዛት ድንበር አካባቢ ከሚገኙ በርካታ መንደሮች እንዲያፈገፍጉ ማድረጓ ተገለጸ፡፡ የዩክሬን ጦር ቃል አቀባይ እንደተናገሩት፤ ወታደሮቹ በከባድ ተኩስ ውስጥ…

የካርቱም ቀጣናዊ ተልዕኮ ማስፈጸም ማዕከል /ሮክ/ ውይይት በአዲስ አበባ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የካርቱም ቀጣናዊ ተልዕኮ ማስፈጸም ማዕከል /ሮክ/ ሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውርና ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎችን መከላከል በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ውይይት አድርጓል። በአፍሪካ ሕብረት ሥር የተቋቋመው ሮክ በአዲስ አበባ የመከረው ሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውርና…

በአማራ ክልል ሰላም እየሰፈነ በመምጣቱ የልማት ሥራዎችን በስፋት ማከናወን መቻሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ሰላም እየሰፈነ በመምጣቱ የልማት ሥራዎችን በስፋት ማከናወንና የተጀመሩ ፕሮጀክቶችን አጠናቅቆ ማስመረቅ መቻሉን የክልሉ መንግስት ኮሙኒኬሽን ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ሃላፊ መንገሻ ፈንታው(ዶ/ር) በሰጡት መግለጫ÷ባለፈው ሳምንት በጎንደር…

በብልጽግና ፓርቲ እና ሕወሓት መካከል የተጀመረው የፓርቲ ለፓርቲ ፖለቲካዊ ውይይት በመቀሌ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በብልጽግና ፓርቲ እና በሕወሓት መካከል የተጀመረው የፓርቲ ለፓርቲ ፖለቲካዊ ውይይት ለሦስተኛ ጊዜ በመቀሌ ከተማ በዛሬው ዕለት ተካሂዷል:: በውይይቱም÷ ቀደም ሲል የተደረሰውን የፓርቲ ለፓርቲ የግንኙነት መርሆዎች በማስታወስና የተጀመሩትን ዋና ዋና…

አቶ አሕመድ ሽዴ ከካናዳ ዓለም አቀፍ ልማት ሚኒስትር ጋር በሀገራቱ የኢኮኖሚ ትብብር ዙሪያ መከሩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትሩ አሕመድ ሽዴ ከካናዳ ዓለም አቀፍ ልማት ሚኒስትር አሕመድ ሁሴን ጋር በሁለቱ ሀገራ የኢኮኖሚ ትብብር ዙሪያ መክረዋል፡፡ አቶ አህመድ ሺዴ በወቅቱ፥ የካናዳ መንግስት ለኢትዮጵያ ልማት በሁለትዮሽ እና በባለብዙ ወገን ደረጃ…

ዳኛ ነኝ ጉዳይ አስፈጽማለሁ በማለት ከባለጉዳይ ጉቦ የተቀበለው የፍ/ቤት ሰራተኛ በእስራትና በገንዘብ ተቀጣ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዳኛ ነኝ ጉዳይ አስፈጽማለሁ በማለት ከባለጉዳይ 200 ሺህ ብር ጉቦ የተቀበለው የፍርድ ቤት ሰራተኛ በጽኑ እስራትና በገንዘብ ተቀጥቷል። የግራ ቀኝ ማስረጃን መርምሮ የቅጣት ውሳኔውን የወሰነው የኦሮሚያ ክልል አዳማ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ወንጀል…