አዲሱ የሚዲያ ሬጉላቶሪ እና አስተዳደር ሥርዓት በማስረጃ ላይ የተመሠረተ ተጠያቂነትን ያሰፍናል – አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲሱ የተቀናጀ የሚዲያ ሬጉላቶሪ እና አስተዳደር ሥርዓት በማስረጃ ላይ የተመሠረተ ተጠያቂነትን የሚያሰፍን ነው አሉ የብሔራዊ መረጃ ደኅንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጄነራል አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን።
አምባሳደር ሬድዋን የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን…