Fana: At a Speed of Life!

ወላይታ ሶዶ ለከተሞች ፎረም ዝግጅት እያደረገች መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ወላይታ ሶዶ ከተማ ከየካቲት 9 እስከ የካቲት 15 ቀን 2016ዓ.ም ለሚከበረው የከተሞች ፎረም ዝግጅት እያደረገች መሆኑ ተገለፀ፡፡ ከተማዋ ከየካቲት 9 እስከ የካቲት 15 ቀን 2016 ዓ.ም የሚከበረውን የከተሞች ሣምንት…

በጅቡቲ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት የተመራው ልዑክ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ሙዚየምን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅቡቲ ሪፐብሊክ ብሔራዊ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ድልኤታ መሀመድ ድልኤታ የተመራው የልዑካን ቡድን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ሙዚየምን ጎብኝቷል፡፡ በፕሬዚዳንቱ የተመራው የልዑካን ቡድን ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ ደረጃ የሰው ዘር አመጣጥ ላይ…

ባህርዳር እና ዱጃንየ ከተሞች የእህትማማችነት ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በከንቲባ አዳነች አቤቤ የተመራ ልዑካን ቡድን በቻይና የሥራ ጉብኝት እያደረገ ነው፡፡ ልዑኩ ከጉብኝቱ ጎን ለጎንም የባህርዳር እና የቻይናዋ ዱጃንየ ከተሞችን የእህትማማችነት ስምምነት ተፈራርሟል፡፡ ስምምነቱን የባህርዳር ከተማ ከንቲባ ጎሹ…

የገበታ ለሸገር ውጤታማነት የወለደው ገበታ ለሀገር

በ2011 ዓ.ም በወርሃ ግንቦት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አዲስ አበባን ለከተማ ለቱሪስቶች ሳቢ፣ ማራኪና አመቺ ለማድረግ የሚያስችሉ ፕሮጀክቶችን የሚደግፍ ገቢ ለማስገኘት የሚያስችል የ"ገበታ ለሸገር" መርሐ ግብርን አዘጋጁ። መርሐ ግብሩ ከተካሄደ በኋላ በሚገርም ፍጥነት የሸገር…

በአባተ አበበ የግድያ ወንጀል የተጠረጠረው ተስፋዬ ሆርዶፋ ፍርድ ቤት ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአባተ አበበ የግድያ ወንጀል የተጠረጠረው ተስፋዬ ሆርዶፋ ኦዳ ፍርድ ቤት ቀረበ። የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት አራዳ ምድብ ጊዜ ቀጠሮ ችሎት የፖሊስን የጥርጣሬ መነሻና የተጠርጣሪውን መከራከሪያ ነጥብ ተመልክቷል።…

የተመድ የአስቸኳይ ጊዜ ድጋፍ ፈንድ በኢትዮጵያ ድጋፍ ለሚሹ ዜጎች 23 ሚሊየን ዶላር መደበ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት የአስቸኳይ ጊዜ ድጋፍ ፈንድ (ዩኤንሲኢአርኤፍ) በኢትዮጵያ ድጋፍ ለሚሹ ዜጎች የሚውል 23 ሚሊየን ዶላር መመደቡን አስታወቀ፡፡ የአደጋ ሥጋት አመራር ኮሚሽን እና አጋር ድርጅቶች በኢትዮጵያ በተለያዩ አደጋዎች የተጠቁ…

ስለ ገበታ ለሀገር ፕሮጀክት

የገበታ ለሀገር ፕሮጀክት በኢትዮጵያ በተለያዩ አካባቢዎች እየተተገበረ የሚገኝ ሲሆን፥ ኢትዮጵያን በማስተዋወቅና የሀገርን መዋዕለ ነዋይ በማሳደግ ከፍተኛ ጥቅም እንዳለው ይነገራል፡፡ ፕሮጀክቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከዓመታት በፊት ያስጀመሩት ሲሆን፥ የጎርጎራ፣ ወንጪ እና ኮይሻ…

የኢትዮ-ጂቡቲ ባቡር ትራንስፖርት የሰበታ ባቡር ጣቢያን ስራ አስጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮ-ጅቡቲ የባቡር ትራንስፖርት መነሻ የሆነው የሰበታ ባቡር ጣቢያ ተመርቆ ስራ ጀመረ። በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ላይ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዴኤታ ዴንጌ ቦሩ፣ የኢትዮ ጂቡቲ ባቡር ትራንስፖርት ዋና ስራ አስፈጻሚ ዶክተር አብዲ…

ጥቂት ስለ ጨበራ ጩርጩራ ብሔራዊ ፓርክ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጨበራ ጩርጩራ ብሔራዊ ፓርክ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በኮንታ ዞንና በዳውሮ ዞን መካከል የሚገኝ እና በዕምቅ የተፈጥሮ ሀብት የታደለ ነው፡፡ ብሔራዊ ፓርኩ በ1997 ዓ.ም በኮንታና በዳውሮ ህዝቦችና አስተዳደር…

የህዝብ ለህዝብ ግንኙነትን ይበልጥ ለማጠናከር የሚያስችሉ ስራዎች መስራት ይኖርብናል – የጅቡቲ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያና በጅቡቲ መካከል ያለው የህዝብ ለህዝብ ግንኙነትን ይበልጥ እንዲጠናከር መስራት እንደሚገባ የጅቡቲ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ድልኤታ መሐመድ ድልኤታ ገለጹ፡፡ በዛሬው እለት 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መደበኛ ጉባዔ የምክር ቤቱ…