Fana: At a Speed of Life!

ለሽብር ወንጀል ሊውል የነበረ 5 ሺህ 426 የክላሽንኮቭ ጥይት ተያዘ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 04፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሽብር ወንጀል ሊውል የነበረ 5 ሺህ 426 ሕገ-ወጥ የክላሽንኮቭ ጥይት ወልድያ ፍተሻ ጣቢያ ላይ መያዙን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ከአሸባሪዎች ተልዕኮ ተቀብሎ በመሃል ሀገር በአዲስ አበባ እና በአካባቢው የሽብር ተግባር ለመፈፀም…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ኢትዮጵያን ከእነ ክብሯ ለማሸጋገር የዓድዋ ድል መታሰቢያ አስፈላጊ ነው አሉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን ከእነ ክብሯና ነጻነቷ ለልጆቻችን ማሸጋገር እንዲቻል የዓድዋ ድል መታሰቢያ በእጅጉ አስፈላጊ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስገነዘቡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአዲስ አበባ ከተማ ፒያሳ የተገነባውን የዓድዋ ድል መታሰቢያ…

አርሰናል ዌስት ሀምን 6 ለ 0 አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ24ኛ ሣምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ አርሰናል ዌስት ሀምን 6 ለ0 አሸንፏል፡፡ ጎሎችንም÷ ሳሊባ፣ ሳካ (2)፣ ማጋሊሽ፣ ትሮሳርድ እና ራይስ አስቆጥረዋል፡፡ ኳስን ተቆጣጥሮ በመጫወት አርሰናል ብልጫ ወስዷል፡፡ የጨዋታውን ውጤት…

የዓድዋ ድል መታሰቢያው እስካሁን ባለመገንባቱ ያስቆጫል- ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓድዋ ድል ከሀገርና አኅጉር ተሻግሮ በዓለም የተስተጋባ አኩሪ ድላችን ቢሆንም ይህን በአንድ ቦታ በአግባቡ የሚገልጽ የዓድዋ ድል መታሰቢያ አለመገንባቱ የሚያስቆጭ ነው ሲሉ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ…

ያለ አገልግሎት ለዘመናት በኖረው ስፍራ ዘመን የማይሽረው ሥራ ተሠርቷል- ከንቲባ አዳነች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ያለምንም አገልግሎት ለዘመናት በኖረው ስፍራ ዘመን የማይሽረው ሥራ ሠርተናል ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአዲስ አበባ ፒያሳ የተገነባውን የዓድዋ ድል መታሰቢያ…

ጎዴ ኡጋዝ ሚራድ ሌይሊ አውሮፕላን ማረፊያ ተርሚናል ነገ ይመረቃል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል የሚገኘው ጎዴ ኡጋዝ ሚራድ ሌይሊ አውሮፕላን ማረፊያ ተርሚናል ነገ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት እንደሚሆን ተመላከተ፡፡ ርዕሰ መሥተዳድር ሙስጠፌ መሐመድን ጨምሮ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ መስፍን ጣሰው እና ሌሎች…

የአልትራሳንውንድ ሕክምና መሳሪያ መገጣጠሚያ ፋብሪካ ሥራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ጋርመንት የሚገኘው ሁዋጂያን ኢንዱስትሪ ፓርክ ውስጥ የአልትራሳንውንድ ሕክምና መሳሪያ መገጣጠሚያ ፋብሪካ በዛሬ ዕለት ሥራ ጀምሯል። ኤልስሜድ ሶሊሽንስና ሲመንስ የተሰኙ ኩባንያዎች በጋራ ኢንቨስት ያደረጉበት ፋብሪካው÷ የተለያዩ ዓይነት…

ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ወላይታ ድቻ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ14ኛ ሣምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከወላይታ ድቻ አንድ አቻ በሆነ ውጤት ተለያይተዋል፡፡ 9፡00 ሠዓት ላይ በተካሄደው ጨዋታ÷ የቅዱስ ጊዮርጊስን ጎል ሞሰስ አዶ እንዲሁም የወላይታ ድቻን ግብ ቢኒያም ፍቅሬ ከመረብ…