ዓለም አቀፍ ተሞክሮዎችን ከከተሞቻችን ተጨባጭ ሁኔታ ጋር አጣጥመን እንሠራለን- ከንቲባ አዳነች
አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፍ ተሞክሮዎችን ከከተሞቻችን ተጨባጭ ሁኔታ ጋር በማጣጣም አዲስ አበባን ለነዋሪዎቿ ምቹና ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ ለማድረግ በላቀ ትጋት ማገልገላችንን እንቀጥላለን ሲሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡
በከንቲባ አዳነች አቤቤ የተመራ ልዑክ…