Fana: At a Speed of Life!

ዘላቂ ሰላም እንዲመጣ የሚቀርቡ የሰላም አማራጮችን በአግባቡ መጠቀም ይገባል –  ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላም እንዲመጣ የሚቀርቡ የሰላም አማራጮችን በአግባቡ መጠቀም ይገባል ሲሉ ምሁራን ገለጹ፡፡ የሰላም ግንባታና ግጭት አፈታት ምሁር ገለታ ሴኔሶ ዶ/ር) እንደገለጹት ÷ ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን ተቀራርቦ ከመነጋገር ውጭ ምንም አማራጭ…

በአማራ ክልል ከ91 ሺህ በላይ ተማሪዎችን በቴክኒክና ሙያ ኮሌጆች ለማሰልጠን ዝግጅት ተደርጓል

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ከ91 ሺህ በላይ ተማሪዎችን በቴክኒክና ሙያ ኮሌጆች ለማሰልጠን ዝግጅት መደረጉን የክልሉ ስራና ስልጠና ቢሮ አስታወቀ። ቢሮው ወላጆች መስፈርቱን የሚያሟሉ ተማሪዎች ወደ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጆች በመሄድ ትምህርታቸውን እንዲከታተሉ ግፊት…

ለዲጂታል ኢንዱስትሪ ልማት የተሰጠው ትኩረት ኢትዮጵያ ተወዳዳሪ እንድትሆን የማድረግ አቅም አለው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት ለዲጂታል ኢንዱስትሪ ልማት የሰጠው ትኩረት ኢትዮጵያ በዘርፉ ተወዳዳሪ እንድትሆን የማድረግ አቅም እንዳለው የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ገለጹ፡፡ በዲጂታል ኢንዱስትሪ ‘’አውትሶርስ’’ ተደርገው በሚከናወኑ ሥራዎች ላይ የሚመክር…

አምባሳደር ምስጋኑ ከዓለም ንግድ ድርጅት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከዓለም ንግድ ድርጅት ምክትል ዋና ዳይሬክተር አምባሳደር ሺያንግቺን ዛህንግ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት አባል ለመሆን እያከናወነቻቸው በሚገኙ ሥራዎች ላይ…

የዋጋ ንረት እንዲባባስ ባደረጉ 790 ሕገ-ወጥ ደላላዎች ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 5 ወራት የግብይት ሰንሰለቱ ላይ እንቅፋት በመፍጠር የዋጋ ንረት እንዲባባስ ያደረጉ 790 ሕገ- ወጥ ደላላዎች ላይ አስተዳደራዊ እርምጃ መወሰዱ ተገለፀ፡፡ እየተስተዋለ ላለው የዋጋ ንረት የግብይት ሰንሰለቱ መርዘም፣የደላላዎች ጣልቃ ገብነት…

ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር) ከአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በየነ መንግስታት ባለስልጣን (ኢጋድ) ዋና ፀሃፊ ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር) ከአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ መሃማት ጋር ተወያዩ፡፡ ዋና ፀሃፊው በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ከሙሳ ፋኪ…

የከተራና ጥምቀት በዓል የመቻቻልና የአብሮነት እሴትን ጠብቀው እንዲከበሩ ዝግጅት ተጀምሯል

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2016 ዓ.ም የከተራና ጥምቀት በዓል የመቻቻልና የአብሮነት እሴትን ጠብቀው እንዲከበሩ ከወዲሁ ዝግጅት ተጀምሯል። የአዲስ አበባ ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ እና የአዲስ አበባ የሃይማኖት ተቋማት ጉባዔ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ…

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሐይማኖት ተቋማት ጉባዔ ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሐይማኖት ተቋማት ጉባዔ ምስረታ መርሐ-ግብር በሆሳዕና ከተማ በዛሬው ዕለት ተካዷል፡፡ በመርሐ ግብሩ የተገኙት የክልሉ የሠላምና ፀጥታ ቢሮ ኃላፊ አቶ ተመስገን ካሳ÷ መደጋገፍ፣ መፈቃቀድና መቻቻል የሚሰፍንበት፤…

የሩሲያ ግዙፉ የግብርና ምርቶች ማቀነባበሪያ ኩባንያ በኢንዱስትሪ ፓርኮች ሊያመርት ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ተቀማጭነቱን በሩሲያ ፌደሬሽን ኦሪዮል ግዛት ያደረገ እና 17 ግዙፍ አምራች ኩባንያዎችን የያዘው የሩሲያ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ ሊያመርት መሆኑን ገልጿል። በፓርኮቹ ውስጥ መዋዕለ ንዋዩን ለማፍሰስ የወሰነው ኩባንያ…

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን እየተቀበለ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ራስ ገዝ የሆነው የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በመንግስት የተመደቡ የ2016 ተማሪዎችንና በግላቸው ከፍለው መማር የሚችሉ ተማሪዎችን እየተቀበለ ነው። ዩኒቨርሲቲው የዘንድሮ ተማሪዎችን “ፍሬሸር ዊክ” በሚል መሪ ሃሳብ ነው አዲስ ተማሪዎችን መቀበል…