የሀገር ውስጥ ዜና “በምክክር ትዳን ሀገር” በሚል መሪ ሀሳብ የፓናል ውይይት እየተካሄደ ነው Feven Bishaw Jun 13, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) "በምክክር ትዳን ሀገር" በሚል መሪ ሀሳብ የፓናል ውይይት እየተካሄደ ይገኛል፡፡ ፅናት ለኢትዮጵያና ሰላምና አንድነት ለኢትዮጵያ ማህበራት በጋራ "በምክክር ትዳን ሀገር" በሚል መሪ ሃሳብ በምክክሩ ዙሪያ ግንዛቤ የሚያስጨብጡ መልዕክቶችን በማህበራዊ…
የሀገር ውስጥ ዜና የአቢሲንያ ባንክ “አሚን አዋርድ” የሥራ ፈጠራ የፍጻሜ ውድድር ሰኔ 9 ቀን ይካሄዳል Tamrat Bishaw Jun 13, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አቢሲንያ ባንክ ለ2ኛ ጊዜ ያዘጋጀው “አሚን አዋርድ” የሥራ ፈጠራ ውድድር ሰኔ 9 ቀን 2016 ዓ.ም ፍጻሜውን እንደሚያገኝ ባንኩ አስታውቋል፡፡ “አሚን አዋርድ” የሥራ ፈጠራ ውድድር ችግር ፈቺ የሆኑ ሃሳቦችን በከፍተኛ ፉክክር ሲያሳትፍ መቆየቱ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኤሌክትሪክ ታሪፍ ማሻሻያ ለማድረግ ዝግጅት እየተረገ ነው Tamrat Bishaw Jun 13, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኤሌክትሪክ ታሪፍ ማሻሻያ ለማድረግ ዝግጅት እየተረገ መሆኑን የነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሳህረላ አብዱላሂ÷ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ለሚያቀርቡት መሰረተ ልማት የአገልግሎት ወጪን ሸፍኖ ተመጣጣኝ ትርፍ…
ስፓርት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ27ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ዛሬ ይጀመራል Feven Bishaw Jun 13, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታዎች ምክንያት ተቋርጦ የነበረው የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በ27ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ዛሬ ወደ ውድድር ይመለሳል። የሊጉ መሪ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከባህር ዳር ከተማ ከቀኑ 9 ሰዓት…
የሀገር ውስጥ ዜና በአማራ ክልል የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ተጀመረ Shambel Mihret Jun 13, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ክልላዊ የክረምት በጎ ፈቃድ አግልግሎትን በባሕር ዳር ከተማ አስጀምረዋል። በመርሐ ግብሩ ከአቶ አረጋ በተጨማሪ የአማራ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ሃላፊ ይርጋ ሲሳይ፣ የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር…
የሀገር ውስጥ ዜና የቡድን 7 ሀገራት መሪዎች በጋዛና ዩክሬን ጉዳዮች ለመምከር ተሰበሰቡ Meseret Awoke Jun 13, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቡድን 7 ሀገራት መሪዎች በሀማስ እና እስራኤል እንዲሁም በዩክሬንና ሩሲያ ጦርነት ላይ ለመወያየት በጣልያን መሰብሰባቸው ተሰምቷል፡፡ ስብሰባው ከዛሬ ጀምሮ ለሶስት ቀናት የሚካሄድ ሲሆን፥ የሠባቱ የበለጸጉ ሀገራት መሪዎች ስለ ሩሲያ - ዩክሬን እና…
የሀገር ውስጥ ዜና በ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ወጪ ለሚገነባ ኩባንያ የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ Shambel Mihret Jun 13, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክ ከ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ ፈሰስ ተደርጎበት ለሚገነባ ኩባንያ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን የመሰረት ድንጋይ አስቀመጠ። የኮርፖሬሽኑ ምክትል ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ካሚል ኢብራሂም፣ የኮርፖሬት ሀብት…
የዜና ቪዲዮዎች የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) ያቀረቡት የ100 ቀናት የሥራ አፈጻጸም ግምገማ ሪፖርት Amare Asrat Jun 12, 2024 0 https://www.youtube.com/watch?v=0wsmhs_gYKY
የሀገር ውስጥ ዜና 1 ሺህ 181 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ ዮሐንስ ደርበው Jun 12, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 1 ሺህ 181 ኢትዮጵያውያን ዛሬ በተካሄዱ ሦስት ዙር በረራዎች ወደ ሀገራቸው መመለሳቸውን የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ለተመላሽ ዜጎችም ተገቢውን ድጋፍ በማድረግ ከቤተሰብ ጋር…
የሀገር ውስጥ ዜና በማኅበራዊ ሚዲያ የሚሠራጩ ሐሰተኛ መረጃዎች ላለመግባባት መንስዔ ናቸው – አቶ ኡሞድ ኡጁሉ ዮሐንስ ደርበው Jun 12, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በማኅበራዊ ሚዲያ የሚለቀቁ ሐሰተኛና ግጭት ቀስቃሽ መልዕክቶች ከቅርብ ጊዜ ወዲህ አለመግባባት እንዲፈጠር ምክንያት እየሆኑ ነው ሲሉ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ ገለጹ፡፡ የክልሉ እና የሀገር መከላከያ ሠራዊት ከፍተኛ አመራሮችን ጨምሮ…