Fana: At a Speed of Life!

በሐዋሳ ከተማ ከ5 ሺህ በላይ ሰዎች የተሳተፉበት የእግር ጉዞ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐዋሳ ከተማ ከ5 ሺህ በላይ ሰዎች የተሳተፉበት ሦስት ኪሎ ሜትር የሚሸፍን የእግር ጉዞ እየተካሄደ ነው፡፡ "አረጋውያንን አከብራለሁ፤ በምርቃታቸውም እረካለሁ!'' በሚል መሪ ሐሳብ እየተካሄደ የሚገኘውን ጉዞ÷ ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ ከአጋር አካላት ጋር…

የቤላ የሕጻናትና የወጣቶች የስፖርት ማዘውተሪያ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የቤላ የሕጻናትና የወጣቶች የስፖርት ማዘውተሪያን መርቀው ለአገልግሎት ክፍት አደረጉ። ከንቲባ አዳነች በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ ባደረጉት ንግግር÷ መሰል የስፖርት ማዘውተሪያዎችን በመገንባት ትውልዱን…

የወንጀል መከላከልና የምርመራ ሥራዎች በላቀ ሙያዊ ብቃት እየተከናወኑ መሆኑ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የወንጀል መከላከልና የምርመራ ሥራዎች በዘመናዊ ቴክኖሎጂና በላቀ ሙያዊ ብቃት እየተከናወኑ መሆኑን የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ አስታወቀ፡፡ የፖሊስ የመጀመሪያ ሥራ መረጃ መር የኅብረተሰብ አገልግሎት ላይ የተመሰረተ የወንጀል መከላከል ተግባር በመሆኑ…

ህጻናት ላይ የሚከሰተው የዐይን ካንሰር ምልክቶች እና ህክምናው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓይን ካንሰር (ረቲኖብላስቶማ) በዓይን የኋላኛው ክፍል ብርሃን መቀበያ ረቲና የሚነሳ የካንሰር ዓይነት ነው፡፡ የህጻናት የዓይን ካንሰር ህክምና ስፔሻሊስት ዶክተር አዲሱ ወርቁ ህጻናት ላይ ስለሚከሰተው የዓይን ካንሰር ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…

አይ ኤም ኤፍ ሀብታም የአፍሪካ ሀገራት ዝርዝርን ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም(አይ ኤም ኤፍ) በአሁኑ ወቅት ከአፍሪካ ሀገራት መካከል ሀብታም የሆኑትን ዝርዝር አስነብቧል፡፡ በተለያዩ ተለዋዋጭ የኢኮኖሚ መመዘኛዎች ይህ ደረጃ ሊለወጥ እንደሚችል በዘገባው ተዳሷል፡፡ አይ ኤም ኤፍ ባወጣው ደረጃ…

የሱዳን ግጭት በሰለማዊ መንገድ እንዲፈታ ኢትዮጵያ ድጋፏን አጠናክራ ትቀጥላለች – ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሱዳን ግጭት ሰለማዊ መፍትሄ እንዲያገኝ ኢትዮጵያ ድጋፏን አጠናክራ እንደምትቀጥል ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በ41ኛው የምስራቅ አፍሪካ በይነ መንግስታት ድርጅት (ኢጋድ) ልዩ…

ከአዲስ አበባ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት በወቅታዊ ጉዳይ ላይ የተሰጠ መግለጫ

የአዲስ አበባ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ከተዋቀረ ጀምሮ በርካታ ሀገራዊ እና ከተማዊ ጉዳዮች ማለትም ፖለቲካዊ፣ ማሕበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ስራዎችን በመስራት ላይ ይገኛል። ከፓርቲዎችና ከከተማ ነዋሪዎች በተለያዩ ጊዜ የሚነሱ ጥያቄዎችን ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመቀናጀት እየፈታ መሆኑ…

በማኅበራዊ ሚዲያ የሚተላለፉ የጥላቻ ንግግርና ሐሰተኛ መረጃዎችን ለመከላከል እየተሰራ መሆኑ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በማኅበራዊ ሚዲያ የሚተላለፉ የጥላቻ ንግግርና ሐሰተኛ መረጃዎችን ለመከላከል የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የኢትየጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ገለጸ። ባለሥልጣኑ በአዲስ አበባ ለሚገኙ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች…

አትሌት ለተሰንበት ግደይ የዓለም አቀፍ የአትሌቲክስ የስፖርታዊ ጨዋነት ሽልማት አሸናፊ ሆነች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ለተሰንበት ግደይ የዓለም አቀፍ የአትሌቲክስ የስፖርታዊ ጨዋነት ሽልማት አሸናፊ ሆናለች፡፡ በዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ቡዳፔስት ላይ በተካሄደ የ10 ሺህ ሜትር ሩጫ ውድድር ትውልደ ኢትዮጵያዊት የሆነችው እና በአሁኑ ጊዜ…

የመንግሥት ተቋማት የሀገር ውስጥ ምርት እንዲጠቀሙ አቅጣጫ መቀመጡ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግሥት ተቋማት የሀገር ውስጥ ምርት እንዲጠቀሙ የሚያደርግ አቅጣጫ መቀመጡን የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል ገለጹ። በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የኢንዱስትሪና ማዕድን ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በአዲስ አበባና አካባቢዋ በሚገኙ የግልና…