Fana: At a Speed of Life!

ከ245 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጉምሩክ ኮሚሽን ከሕዳር 21 እስከ ሕዳር 27/2016 ዓ.ም ባደረገው ክትትል ከ245 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዙን አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ ባደረገው ክትትል 146 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር የገቢ የኮንትሮባንድ…

ሠራዊቱ ድንበር ከመጠበቅ ባሻገር ህብረተሰቡን ከጎርፍ አደጋ የመታደግ ስራ እየሰራ መሆኑ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ ኢትዮጵያ ድንበር ጥበቃ ተሰማርቶ የሚገኘው ሠራዊት የሀገርን ድንበር ከመጠበቁ ባሻገር የአካባቢውን ህብረተሰብ ከጎርፍ አደጋ የመጠበቅ ስራ እየሰራ መሆኑን የኮሩ አዛዥ ብርጋዲየር ጄኔራል ተሾመ ይመር ገለጹ፡፡ በቀጣናው በደረሰ ከፍተኛ ዝናብ…

የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ 627 ባለሙያዎችን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዩኒቨርሲቲ 627 የአቪዬሽን ባለሙያዎችን አስመርቋል፡፡ ከተመራቂዎች መካከል 88 አብራሪዎች፣ 125 የአውሮፕላን ቴክኒሻኖች፣ 150 የበረራ መስተንግዶ ባለሙያዎች እንዲሁም 264 የትኬት ሽያጭ እና የደንበኛ አገልግሎት ባለሙያዎች…

የመጀመሪያው የኦሮሚያ ኮንስትራክሽን ፎረም ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመጀመሪያው የኦሮሚያ ኮንስትራክሽን ፎረም በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ ከተማ ተካሂዷል፡፡ ፎረሙ በኮንስትራክሽን ዘርፉ ያሉ ባለድርሻ አካላትን በማሰባሰብ በኢንዱስትሪው ባሉ ጉዳዮች ላይ መክሯል፡፡ የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ማናጅመንት…

በድምቀት የተከበረው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል በሰላም ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ በድምቀት የተከበረው 18ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል በሰላም መጠናቀቁን የጅግጅጋ ከተማ ከንቲባ አቶ ዚያድ አብዲ ገለጹ። በበዓሉ ላይ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ፣ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ…

ህብረ ብሔራዊ አንድነት ወደ ተሟላ የብሔራዊነት ትርክት የምንሻገርበት ድልድይ ነው – ብልጽግና ፓርቲ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ህብረ ብሔራዊ አንድነት ወደ ተሟላ የብሔራዊነት ትርክት የምንሻገርበት ድልድይ ነው ሲል የብልጽግና ፓርቲ መልዕክት አስተላለፈ። 18ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓልን አስመልክቶ ፓርቲው የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት አስተላልፏል።…

በኢትዮጵያ የሀሳብ ልዩነት ጠላትነት አለመሆኑን ደጋግሞ ማሳሰብ አስፈላጊ ነው – ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የሀሳብ ልዩነት ጠላትነት አለመሆኑን ደጋግሞ ማሳሰብ አስፈላጊ ነው ሲሉ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ገለጹ፡፡ ፕሬዚዳንቷ በሶማሊ ክልል ጅግጅጋ ከተማ እየተከበረ በሚገኘው 18ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል ላይ…

የደቡብ ኢትዮጽያ ክልል ቀጣዩን የብሔር፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን ያስተናግዳል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጽያ ክልል ቀጣዩን 19ኛው የብሔር፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል በአርባ ምንጭ ከተማ እንደሚያስተናግድ ይፋ ተደርጓል። በሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ 18ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን “ብዝሃነትና እኩልነት ለሀገራዊ…