Fana: At a Speed of Life!

ለሀገራዊ ምክክር ሂደቱ ውጤታማነት የምክክሩ አማካሪ ኮሚቴ ሚና የጎላ መሆኑ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገራዊ ምክክሩ ሂደቱ ውጤታማ እንዲሆንና የሚደረስባቸው መግባባቶች በተሟላ መልኩ እንዲፈፀሙ የሀገራዊ ምክክሩ አማካሪ ኮሚቴ ገንቢ ሚና መጫወት እንደሚገባው ኮሚሽኑ አስገነዘበ። የቀጣይ የአማካሪ ኮሚቴ ሂደትና ሚና ላይ ያተኮረ የሀገራዊ ምክክር…

ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምስረታ በኋላ በተሟላ መንገድ ወደ ስራ መግባት ተችሏል – አቶ እንዳሻው ጣሰው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ምስረታ በኋላ በተሟላ መንገድ ወደ ስራ መግባት እንደተቻለ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው÷ በየደረጃው ካሉ የሥራ ሀላፊዎች ጋር በ100 ቀናት እቅድ ትግበራ…

የዓለም ጤና ድርጅት ሰብዓዊ ዕርዳታ በፍጥነት ወደ ጋዛ እንዲገባ ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት ሰብዓዊ ዕርዳታ በፍጥነት ወደ ጋዛ እንዲገባ ጥሪ አቀረበ፡፡ ድርጅቱ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ያሳለፈውን እጅግ አሥፈላጊ የሰብዓዊ ዕርዳታ ወደ ጋዛ እንዲደርስ እና ለወራት የዘለቀው ጦርነት እንዲያበቃ የሚጠይቀውን የውሳኔ…

ሙላቱ ለማ (ፕ/ር) የዓመቱ ምርጥ ፕሮፌሰር በመሆን ተመረጡ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጆርጂያ ሳቫና ግዛት ዩኒቨርሲቲ የሂሳብ መምህር የሆኑት ኢትዮጵያዊው ሙላቱ ለማ (ፕ/ር) የ2023 ምርጥ ፕሮፌሰር በመሆን ተመረጡ። ሙላቱ ለማ (ፕ/ር) በዘርፍ የተመረጡት በዓለም አቀፉ ከፍተኛ ባለሙያዎች ማህበር መሆኑን የአሜሪካ ኤምባሲ…

በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ማንቼስተር ሲቲ ወደ አሸናፊነት ሲመለስ ዌስትሃም በሰፊ የጎል ልዩነት ተሸንፏል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 16ኛ ሳምንት ሶስት ጨዋታዎች ተደርገዋል። 11 ሰአት ላይ በተደረጉት ጨዋታዎች ኤቨርተን ከቼልሲ፣ ፉልሃም ከዌስትሃም ዩናይትድ እንዲሁም ሉተን ታዎን ከማንቼስተር ሲቲ ጋር ተገናኝተዋል። ከፋይናንስ ህግ…

የትግራይ ልማት ማህበር ብቃት ያላቸውን ተማሪዎች በማፍራት ዘላቂ ልማትን ለማረጋገጥ እያገዘ ነው-አቶ ጌታቸው ረዳ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የትግራይ ልማት ማህበር በክልሉ ብቃት ያላቸውን ተማሪዎች በማፍራት ዘላቂ ልማትን ለማረጋገጥ የሚከናወኑ ሥራዎችን እያገዘ መሆኑን የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጌታቸው ረዳ ገለፁ። ርዕሰ መስተዳድሩ በትግራይ…

በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ድል ቀንቶታል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሰባተኛ ሳምንት ጨዋታ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ድል ቀንቶታል፡፡ ዛሬ 9፡00 ሰአት ላይ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስቴዲየም ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሻሸመኔ ከተማን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት…

የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ለሚደረገው ጥረት የበረሃ አንበጣና ሌሎች ድንበር ተሻጋሪ ተባዮች ፈተና ሆነዋል- ኢጋድ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የበረሃ አንበጣና ሌሎች ድንበር ተሻጋሪ ተባዮች ለምስራቅ አፍሪካ የምግብ ዋስትና የማረጋገጥ ጥረት ፈተና መሆናቸውን የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ- መንግሥታት ባለሥልጣን /ኢጋድ/ አስታወቀ፡፡ የኢጋድ የአየር ትንበያና ትግበራ ማዕከል ቀጣይነት ያለው…

አቶ አረጋ ከበደ በደብረብርሃን ከተማ የኢንዱስትሪ የሥራ እንቅስቃሴን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አረጋ ከበደ እና ሌሎች የመንግስት አመራሮች በደብረብርሃን ከተማ የኢንዱስትሪ የሥራ እንቅስቃሴን በዛሬው እለት ጎብኝተዋል።   በጉብኝታቸውም የፌቤላ ኢንድስትሪያል የመኪና መገጣጠሚያን ተመልክተዋል።…

መኖሪያ ቤት ውስጥ በተነሳ እሳት እናትና የአንድ ዓመት ልጅ ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በሚዛን አማን ከተማ አማን ቀበሌ ቀጠና 02 ልዩ ስሙ ሻሻቃ ተብሎ በሚጠራ አካባቢ መኖሪያ ቤት ውስጥ በተነሳ እሳት እናትና የአንድ ዓመት ልጅ ህይወት አለፈ፡፡ አደጋዉ የደረሰው ዛሬ 3 ሰዓት…