Fana: At a Speed of Life!

በኦሮሚያ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች የልማት ስራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)በኦሮሚያ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲ አመራር አባላት እና ተወካዮች በክልሉ እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ስራዎችን ጎበኙ። የአመራር አባላቱና ተወካዮቹ የኦሮሚያ ብሮድካስቲንግ ኔትወርክ የሚዲያ ኮምፕሌክስ ግንባታን ተመልክተዋል።…

ሚኒስቴሩ የ12ኛ ክፍል ሃገር አቀፍ ማጠቃለያ ፈተናን በተመለከተ ማብራሪያ ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የትምህርት ሚኒስቴር በበይነ መረብ (Online) የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል ሃገር አቀፍ ማጠቃለያ ፈተና በተመለከተ ማብራሪያ ሰጥቷል፡፡ ለመጀመሪያ ጊዜ በበይነ መረብ የሚሰጠውን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወረቀት አልባ በማድረግ…

በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ለታማኝና ከፍተኛ ግብር ከፋዮች እውቅና ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከየካቲት እስከ የካቲት "ግብር ለሃገር ክብር" በሚል የተጀመረው ሀገራዊ የግብርና ታክስ ንቅናቄ ማጠቃለያና ለታማኝና ከፍተኛ ግብር ከፋዮች የእውቅና መርሃ ግብር ተካሂዷል፡፡ በመርሃ ግብሩ የድሬዳዋ ከተማ…

በኦሮሚያ የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች በክልሉ ለሚከናወኑ የልማት ሥራዎች ድጋፋቸውን እንደሚቀጥሉ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ለሚከናወኑ የልማት ሥራዎች ድጋፋቸውን አጠናክረው እንደሚቀጥሉ በክልሉ የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት አባላት ገለጹ፡፡ አባላቱ በክልሉ በተለያዩ አካባቢዎች በግብርና፣ በትምህርት፣ በስራ ዕድል ፈጠራ፣ በጤና፣…

ከ1 ሺህ በላይ ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ በተካሄዱ ሦስት ዙር በረራዎች በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 1 ሺህ 132 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው መመለሳቸውን የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ለተመላሽ ወገኖችም ተገቢውን ድጋፍ በማድረግ ከቤተሰብ ጋር…

በኮምቦልቻ ከተማ የ #ጽዱኢትዮጵያ ንቅናቄ አካል የሆነ የጽዳት ሥራ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የ #ጽዱኢትዮጵያ ሀገራዊ ንቅናቄ አካል የሆነ የጽዳት ሥራ "ፅዱ ከተሞች ለኢትዮጵያ ከፍታ" በሚል መሪ ሐሳብ በኮምቦልቻ ከተማ ተካሂዷል፡፡ በምክትል ርዕሰ መሥተዳድር ማዕረግ የከተማ ልማት ክላስተር አስተባባሪና የአማራ ክልል የከተማና መሠረተ…

“አሜሪካ በኢንዶ-ፓስፊክ ስትራቴጂ የበላይነቷን ለማስጠበቅ ትሻለች” ስትል ቻይና ወነጀለች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) “አሜሪካ በኢንዶ-ፓስፊክ ስትራቴጂ በኩል በቀጣናው የበላይነቷን ለማስጠበቅ ‘የእስያ-ኔቶ’ ለመገንባት ትፈልጋለች” ሲል የቻይና መከላከያ ባለሥልጣን ወነጀለ፡፡ የአሜሪካ የመከላከያ ሚኒስትር ሎይድ አውስቲን በ21ኛው የሻንግሪላ…

ለችግሩ መፍትሄ ማስቀመጥ እንጂ ከዲጂታል ፋይናንስ ሲስተም ውጭ መሆን አይቻልም- ብሔራዊ ባንክ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዲጂታል ፋይናንሺያል ላይ የሚስተዋለው ወንጀል የገዘፈ መሆኑን በመገንዘብ መፍትሄ ማስቀመጥ እንጂ ከዲጂታል ፋይናንስ ሲስተም ውጭ መሆን አይቻልም ሲሉ የብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምኅረቱ አስገነዘቡ፡፡ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ÷…