Fana: At a Speed of Life!

በህንድ ዋሻ የተናደባቸው ሠራተኞች ከ17 ቀናት በኋላ በሕይወት መውጣታቸው ተነገረ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በህንድ ዋሻ የተናደባቸው ሠራተኞች ከ17 ቀናት በኋላ በሕይወት በመውጣታቸው የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ‘እንኳን ደስ አላችሁ’ መልዕክት አስተላለፉ።   ጠቅላይ ሚኒስትሩ 17 ቀናት ከዘለቀው የነፍስ አድን ከባድ ጥረት…

ሙሉዓለም የባሕል ማዕከል በሕንድ የኢትዮጵያን ባሕልና ጥበብ እያሳየ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና አፍሪካን ወክሎ ከሳምንት በፊት ወደ ሕንድ ያቀናው ሙሉዓለም የባሕል ማዕከል በተለያዩ ከተሞች እየተዘዋወረ የኢትዮጵያን ባሕል እያሳየ ነው። የኪነ ጥበብ ልዑኩን የመሩት የአማራ ክልል ባሕልና ቱሪዝም ቢሮ ምክትል ሃላፊ አየለ አናውጤ…

ኤሎን መስክ ጋዛን እንዲጎበኝ በሃማስ ግብዣ ቀረበለት

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለማችን ቢሊየነር ኤሎን መስክ ጋዛን እንዲጎበኝ በሃማስ ግብዣ ቀረበለት፡፡ በሃማስ ታጣቂ ቡድን ውስጥ ከፍተኛ ሥልጣን ያላቸው ኦሳማ ሐምዳን ግብዣውን ያቀረቡት ኤሎን መስክ በእስራዔል ያደረገውን ጉብኝት ተከትሎ መሆኑን አውት ሉክ አስነብቧል፡፡…

አቶ አወል አርባ በኢትዮጵያ ከአሜሪካ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ በኢትዮጵያ ከአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም አቶ አወል የክልሉ መንግስት ትኩረት ሰጥቶ እያከናወናቸው ስለሚገኙ የልማት ሥራዎችና ሌሎች ጉዳዮች ገለጻ አድርገዋል፡፡…

ኢትዮጵያ በ3ኛው የአፍሪካ ዓለም አቀፍ የሕብረተሰብ ጤና ጉባዔ ላይ እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በዛምቢያ ሉሳካ እየተካሄደ በሚገኘው 3ኛው የአፍሪካ ዓለም አቀፍ የህብረተሰብ ጤና ጉባዔ ላይ እየተሳተፈች ነው፡፡ በአፍሪካ በሽታ መከላከያና መቆጣጠሪያ ማዕከል እና በዛምቢያ ጤና ሚኒስቴር የተዘጋጀው 3ኛው የአፍሪካ ዓለም አቀፍ…

ኢትዮጵያን ከሕክምና ግብዓቶች ጥገኝነት ለማላቀቅ የሀገር ውስጥ አምራቾችን መደገፍ እንደሚገባ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመድሐኒትና የሕክምና ግብዓቶች ፍላጎትን ለሟሟላትና የውጪ ጫናን ለመቀነስ ለሀገር ውስጥ አምራቾች ተገቢውን ድጋፍ ማድረግ እንደሚገባ የጤና፣ ማህበራዊ ልማት፣ ባህልና ስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ገለጸ፡፡ ቋሚ ኮሚው ከዘርፉ አጋር አካላት ጋር በመሆን…

የስትሮክ መንስዔና ምልክቶች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ስትሮክ ወደ አንጎል አካባቢ ያለው የደም ፍሰት ሲዘጋ ወይም በአንጎል ውስጥ ያለው የደም ቧንቧ ሲበጠስ የሚከሰት ህመም ነው። ታዲያ የስትሮክ ህመም ምልክቶች ምንድናቸው? የስትሮክ ምልክቶች የፊት መውደቅ፣ የክንድ ድክመት፣…

የኮንትሮባንድ ንግድን ለመከላከል እንቅፋት የሚሆኑ አመራሮችን ማጋለጥ እንደሚገባ ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኮንትሮባንድ እቃዎች ዝውውር የሚሳተፉ የመንግሥት አመራሮችን የማጋለጥና ተጠያቂነትን ለማረጋገጥ የሚደረገውን ጥረት ማገዝ እንደሚገባ የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን ኮሚሽነር ደበሌ ቃበታ ገለጹ። የኮሚሽኑ የ2016 ዓ.ም በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ…

ብሔራዊ አርበኝነትን መፍጠር የሚያስችል አሰባሳቢ ትርክት መገንባት ያስፈልጋል- አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሔራዊ አርበኝነትን መፍጠር የሚያስችል አሰባሳቢ ትርክት መገንባት ያስፈልጋል ሲሉ የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ተናገሩ፡፡ አቶ ኦርዲን በድሪ በአርባ ምንጭ የስልጠና ማዕከል እየተሰጠ በሚገኝው የአቅም ግንባታ…

በቴክኒክና ሙያ ሥልጠና የሙያ ማማከርና የድጋፍ አገልግሎት መስጠት የሚያስችል መመሪያ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር በቴክኒክና ሙያ ሥልጠና የሙያ ማማከርና የድጋፍ አገልግሎት መስጠት የሚያስችል መመሪያ ይፋ አደረገ። መመሪያው የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር፣ የጀርመን የልማት ተራድኦ ድርጅት(ጂ አይ ዜድ) እና ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር…