Fana: At a Speed of Life!

በምስራቅ ባሌ ዞን ሮቤ ከተማ ለውጡን የሚደግፍ ህዝባዊ ሰልፍ ተካሄደ

አዲስ አበባ፤ መጋቢት 24፣2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ ባሌ ዞን ሮቤ ከተማ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎችን ያሳተፈ ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ ተካሂዷል፡፡ በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ ዞኖችና ከተሞች 'ለሰላማችን ዘብ እንቆማለን ለውጡን እናጸናለን'' በሚል መሪ ቃል የድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነዉ፡፡…

በፒያሳና አካባቢው እየተከናወነ ባለው ግንባታ ምክንያት መንገዱ ስለተዘጋ አሽከርካሪዎች አማራጮችን እንዲጠቀሙ ፖሊስ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በፒያሳ እና አካባቢው እየተከናወነ ከሚገኘው የመንገድ ኮሪደር ልማት ጋር ተያይዞ በግንባታ ምክንያት የትራፊክ መጨናነቅ እንዳይፈጠር አሽከርካሪዎች ሌሎች አማራጮችን እንዲጠቀሙ የአዲስ አበባ ፖሊስ አሳስቧል፡፡ ቀደም ሲል የመንገዱን መዘጋት…

ባለፉት 6 ዓመታት የኢትዮጵያን ብልጽግና ለማረጋገጥ የሚያስችል መሠረት ተጥሏል – ከንቲባ ተሾመ አዱኛ(ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ስድስት ዓመታት የኢትዮጵያን ብልጽግና ለማረጋገጥ የሚያስችል መሠረት ተጥሏል ሲሉ የሸገር ከተማ ከንቲባ ተሾመ አዱኛ(ዶ/ር) ገለጹ። በሸገር ከተማ አስተዳደር ከለውጡ በኋላ የተገኙ ውጤቶችን ለማስቀጠል የሚያግዝ የድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ…

የሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞን ነዋሪዎች የድጋፍ ሰልፍ አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞን በለውጡ የተገኙ ውጤቶችን የሚደግፍ ህዝባዊ የድጋፍ ሠልፍ ተካሂዷል፡፡ በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ ዞኖችና ከተሞች 'ለሰላማችን ዘብ እንቆማለን ለውጡን እናጸናለን'' በሚል መሪ ሀሳብ ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ ተካሂዷል፡፡…

በምስራቅ ሐረርጌ ዞን ማያ ከተማ ህዝባዊ የድጋፍ ሠልፍ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ ሐረርጌ ዞን ማያ ከተማ በለውጡ የተገኙ ውጤቶችን የሚደግፍ ህዝባዊ የድጋፍ ሠልፍ ተካሂዷል፡፡ 'በምክክርና በመደማመጥ ሠላምን እናጸናለን'፣ 'ድላችንን እንጠብቃለን'፣ 'ለቀጣይ ስኬት በጋራ እንሰራለን'፣ 'ለውጡን እናጸናለን' እና…

ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ በሻሸመኔ ከተማ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ዓመታት የመጡ ለውጦችን የሚደግፍ ሰላማዊ ሰልፍ በሻሸመኔ ከተማ ተካሂዷል፡፡ የድጋፍ ሰልፉ ባለፋት ዓመታት በለውጡ መንግስት የመጡትን የማህበራዊ ፖሊቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ለውጦችን ለመደገፍ ታሳቢ ያደረገ መሆኑ ተጠቁሟል፡፡ በተጨማሪም…

በጅማና አጋሮ ከተማዎች የድጋፍ ሰልፍ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)"ለሰላማችን ዘብ እንቆማለን ለውጡን እናስቀጥላን" በማለት በጅማና አጋሮ ከተማዎች የድጋፍ ሰልፍ ተካሂዷል። የድጋፍ ሰልፉ የጅማ ከተማና አካባቢዋ እንዲሁም የአጋሮ ከተማ ነዋሪዎች የተለያዩ መፈክሮችን በማሰማት ለለውጡ ያላቸውን ድጋፍ ገልጸዋል።…

በለውጡ የተገኙ ውጤቶች ለማስቀጠል ያለመ ሰላማዊ ሰልፍ በአሰላ ከተማ አርሲ ዞን ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በለውጡ የተገኙ ውጤቶች ለማስቀጠል ያለመ ሰላማዊ ሰልፍ በአሰላ ከተማ አርሲ ዞን ተካሂዷል፡፡ በድጋፍ ሰልፉ የተለያዩ መልዕክቶች የተላለፉ ሲሆን ፥ ከእነዚህም ድላችንን እንጠብቃለን ለቀጣይ ስኬት በጋራ እንሰራለን! ሰላም ለሁሉም ሁሉም…

በሸገር ከተማ ኮዬ ፈጬ ክ/ከተማ ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሸገር ከተማ ኮዬ ፈጬ ክፍለ ከተማ ከተለያዩ የሸገር ከተማ ክፍለ ከተሞችና ወረዳዎች የተወጣጡ የህብረተሰብ ክፍሎች የተሳተፉበት ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ አካሂዷል፡፡ የድጋፍ ሰልፉ ተሳታፊዎች በለውጡ ማግስት የተገኙ ተጨባጭ ለውጦችን በመልዕክቶቻቸው…

በኦሮሚያ ክልል በለውጡ የተገኙ ውጤቶች ለማስቀጠል ያለመ ሰላማዊ ሰልፍ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ''ለሰላማችን ዘብ እንቆማለን ለውጡን እናጸናለን'' በሚል መሪ ሀሳብ ሰላማዊ ሰልፍ ተካሂዷል። በክልሉ ሁሉም ዞኖች ከለውጡ በኋላ የተገኙ ውጤቶች ለማስቀጠል ያለመ ሰላማዊ ሰልፍ መካሄዱም ነው ነው የተገለፀው። በኦሮሚያ ክልል…