Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮ ቴሌኮም ስማርት የመማሪያ ክፍሎችን ለማቅረብ የሚያስችል ስምምነት ከኦሮሚያ ክልል ጋር ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮምና የኦሮሚያ ክልል ትምህርት ቢሮ ስማርት የመማሪያ ክፍሎችን ለማቅረብ የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ። ስምምነቱ የስማርት የመማሪያ ክፍሎችን በክልሉ በተመረጡ 8 አዳሪ ትምህርት ቤቶችና 33 ልዩ ትምህርት ቤቶች…

ታላቁ የሕዳሴ ግድብ የኢትዮጵያውያን ሁሉ ኩራት፣ የይቻላል ተምሳሌት!

መጋቢት 24 ቀን በ2003 ዓ.ም የተጀመረው የታላቁ የሕዳሴ ግድብ ግንባታ ተሳክቶ ከመገባደጃው ጫፍ ደርሷል። ግድቡ ከዚህ ስኬት ሲደርስ እልፍ አእላፍ ችግሮችንና የሴራ ወጥመዶችን አልፎ ነው። የግድቡ መሠረት የተጀመረበት 13ኛ ዓመቱ “በኅብረት ችለናል!” በሚል መሪ መልእክት የሚከበረዉ…

በአማራ ክልል የብልፅግና ፓርቲ ክልላዊ ኮንፈረንስ ባለ 7 ነጥብ የአቋም መግለጫ በማውጣት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የብልፅግና ፓርቲ ክልላዊ ኮንፈረንስ ባለ ሰባት ነጥብ የአቋም መግለጫ በማውጣት ተጠናቅቋል፡፡ ክልላዊ ኮንፈርንሱ ከመጋቢት 21 እስከ 23 ቀን 2016 ዓ.ም ድረስ "ቃልን በተግባር ለኢትዮጵያ ብልፅግና" በሚል መሪ ሃሳብ ነው በባሕር…

ኢትዮጵያ የቦክስ ስፖርት ውጤታማ እንዲሆን ከፕሮጀክት ጀምሮ ሊሰራበት ይገባል – የቦክስ ስፖርተኞች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የቦክስ ስፖርት ውጤታማ እንዲሆን ከፕሮጀክት ጀምሮ በትኩረት ሊሰራበት እንደሚገባ በ13ኛው የመላ አፍሪካ ጨዋታ በቦክስ ስፖርት ወርቅ ያስገኙት ስፖርተኞች ተናገሩ፡፡ የቦክስ ባለወርቆቹ ቤተልሄም ገዛኸኝ እና ቤተል ወልዴ ከፋና…

ለውጡ የሕዳሴ ግድብ ግንባታ በከፍተኛ እምርታ ወደ መጨረሻው ምዕራፍ እንዲደርስ አድርጓል – አምባሳደር ስለሺ በቀለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የለውጡ መንግሥት ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የነበሩበት ተግዳሮቶች ላይ ማስተካከያ በማድረግ ግንባታው በከፍተኛ እምርታ ወደ መጨረሻው ምዕራፍ እንዲሻገር ማድረጉን አምባሳደር ስለሺ በቀለ (ዶ/ር ኢ/ር) ገለጹ። በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደርና…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ከተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዛሬ ከተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር መክረዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ የመጀመሪያው ዓላማችን ባለፉት ዓመታት የተከናወኑ ተግባራት ላይ አስተያየቶች እና…

48 ሚሊየን ብር የሚያወጡ ኮንሮባንድ የኮንስትራክሽን መሳሪያዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኮንትሮባንድ ሲዘዋወሩ የነበሩ 48 ሚሊየን ብር ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንስትራክሽን ሰርቬይ (ቅየሳ) መሳሪያዎች ተያዙ፡፡ የኮንስትራክሽን ሰርቬይ መሳሪያዎቹ በሃዋሳ ጉምሩክ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት መያዛቸውን የጉምሩክ ኮሚሽን መረጃ ያመላክታል፡፡…

ህብረተሰቡ ከግብርና ግብዓት ህገ-ወጥ አዘዋዋሪዎች ራሱን እንዲከላከል ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ህብረተሰቡ ከምርጥ ዘርና ሌሎች የግብርና ግብዓት ህገ ወጥ አዘዋዋሪዎች ራሱን ሊከላከል እንደሚገባ የአማራ ክልል የግብርና ጥራትና ደህንነት ባለስልጣን መስሪያ ቤት አስታወቀ፡፡ የባለስልጣኑ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ሞላ ካሳ እንዳሉት፥ ለገበያ…

የተመድ የልማት ትብብር የአፍሪካ ዳይሬክተር የቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግሥታቱ ድርጅት የልማት ትብብር የአፍሪካ ዳይሬክተር ያኩብ አል ሂሎ እና የድርጅቱ ረዳት ጸሐፊና አስተባባሪ ራሚዝ አላክባሮቭ (ዶ/ር) የቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክን ጎበኙ፡፡ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈፃሚ አክሊሉ…

በመስኖ ከለማው የስንዴ ሰብል ከ50 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት ተሰብስቧል – ግብርና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በመስኖ ከለማው የስንዴ ሰብል 50 ሚሊየን 864 ሺህ 516 ኩንታል ምርት መገኘቱን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በመስኖ ስንዴ ልማት 3 ሚሊየን ሔክታር በማረስ 120 ሚሊየን ኩንታል ምርት ለማግኘት ታቅዶ እየተሠራ መሆኑን የገለጸው ሚኒስቴሩ፤…