ኢትዮ ቴሌኮም ስማርት የመማሪያ ክፍሎችን ለማቅረብ የሚያስችል ስምምነት ከኦሮሚያ ክልል ጋር ተፈራረመ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮምና የኦሮሚያ ክልል ትምህርት ቢሮ ስማርት የመማሪያ ክፍሎችን ለማቅረብ የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ።
ስምምነቱ የስማርት የመማሪያ ክፍሎችን በክልሉ በተመረጡ 8 አዳሪ ትምህርት ቤቶችና 33 ልዩ ትምህርት ቤቶች…