የፋይናንስ ስርዓቱን ጤናማነት ለማስጠበቅ የመንግስት ድጋፍና ክትትል ተጠናክሮ ይቀጥላል-ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የፋይናንስ ደህንነት አገልግሎት ተልዕኮ ስኬት እንዲሁም የፋይናንስ ስርዓቱን ጤናማነት ለማስጠበቅ የመንግስት ድጋፍና ክትትል ተጠናክሮ ይቀጥላል ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለፁ።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ…