Fana: At a Speed of Life!

ለክልል አደረጃጀት የተሰጠው ምላሽ የሕዝብን ጥያቄ የመመለስ ቁርጠኝነት ማሳያ ነው – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ብልጽግና ፓርቲ ለክልል የአደረጃጀት ጥያቄዎች የሰጠው ምላሽ የህዝብ ጥያቄዎችን ለመመለስ ያለውን ቁርጠኝነት የሚያሳይ መሆኑን የፓርቲው ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ገለጹ፡፡ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ይፋዊ የስራ ማስጀመሪያ እና የምስጋና መርሐ…

ኢንስቲትዩቱ የአፍሪካ የአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ የልሕቀት ማዕከል እንዲሆን የቀረበው ምክረ ሃሳብ ተቀባይነት አገኘ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት የአፍሪካ የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ የልሕቀት ማዕከል እንዲሆን የቀረበው ምክረ ሃሳብ ተቀባይነት ማግኘቱ ተገልጿ። የአፍሪካ የአይሲቲ እና ኮሙኒኬሽን ሚኒስትሮች መደበኛ ጉባኤ በአፍሪካ ህብረት የስብሰባ…

የጤና ተቋማትን መልሶ በመገንባትና በመጠገን መደበኛ አገልግሎት እንዲሰጡ መደረጉ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት አፈፃፀም በጤናው ዘርፍ የጤና ተቋማት መልሶ በመገንባትና በጥገና ከ95 በመቶ በላይ መደበኛ አገልግሎት እንዲሰጡ መደረጉ ተገለጸ፡፡ የ2016 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት አፈጻጸም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መመስረት ህዝቡን ተጠቃሚ በማድረግ ሊገለጽ ይገባል – አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መመስረት ህዝቡን ተጠቃሚ በማድረግ ሊገለጽ ይገባል ሲሉ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር ገለጹ፡፡ አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ይፋዊ የሥራ ማስጀመሪያ እና የምስጋና መርሐ-ግብር ላይ…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልልን ለማቋቋም ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ይፋዊ የሥራ ማስጀመሪያና የምስጋና መርሐ ግብር ላይ ለክልሉ ልማት ከግማሽ ቢሊየን ብር በላይ ድጋፍ ተደርጓል፡፡ መርሐ ግብሩ የፌደራል ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች፣ የክልል ርእሳነ መስተዳድሮች እንዲሁም ሌሎች ጥሪ…

የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ የተጀመረው ጥረት ወደ ኋላ የማይልና በቁርጠኝነት የሚሰራበት ጉዳይ ነው- ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 2016 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ ውጤታማ ስራዎች መከናወናቸውን የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ገለጹ። የ2016 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት አፈጻጸም ጠቅላይ…

በፕሪቶሪያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ከዳያስፖራ አባላት ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በፕሪቶሪያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ በኢስተርንኬፕ ግዛት ፖርትኤልሳቤት አካባቢ ከሚኖሩ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አባላት ጋር ተወያይቷል፡፡ በሀገሪቱ የሚገኙ ዜጎች መብትና ጥቅም ማስጠበቅ፣ በዳያስፖራ ልማትና ተሳትፎ እንዲሁም በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ፍትሐዊ ተጠቃሚነት የተረጋገጠበት እንዲሆን ሐላፊነታችንን መወጣት አለብን – አቶ ጥላሁን

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ማንኛውም ዜጋ ሰርቶ የሚለወጥበት፣ ፍጹም ሰላማዊና የዜጎች ፍትሐዊ ተጠቃሚነት የተረጋገጠበት እንዲሆን የሚጠበቅብንን ሐላፊነት መወጣት አለብን ሲሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ ገለጹ። ርእሰ…

በመጀመሪያው ሩብ ዓመት ከ109 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2016 የመጀመሪያ ሩብ ዓመት በሀገር አቀፍ ደረጃ ከ109 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የ2016 የመጀመሪያ ሩብ በጀት ዓመት የመንግሥት የሥራ አፈጻጻም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ኤፍ ቢ ሲ)…

ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትና ጎንደር ዩኒቨርሲቲ የማህበረሰብ ሬዲዮ ለመገንባት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትና ጎንደር ዩኒቨርሲቲ የማህበረሰብ ሬዲዮ ለመገንባት ስምምነት ተፈራረሙ። ጎንደር ዩኒቨርሲቲ እየሰጠ ካለው የጋዜጠኝነትና ዓለም ዓቀፍ ግንኙነት ትምህርት በተጨማሪ በማህበረሰብ ሬዲዮ ተደራሽ ለመሆን አቅዶ እየሰራ እንደሚገኝ…