Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮ-አዘርባጃን ፓርላሜንታዊ ግንኙነት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና አዘርባጃን ፓርላሜንታዊ ግንኙነታቸውን አጠናክረው እንደሚቀጥሉ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ገለጸ፡፡ ዛሬ በተካሄደው የጋራ መድረክ ÷ ሁለቱ ሀገራት በፓርላሜንታዊ ዲፕሎማሲ፣ በኢኮኖሚ እና በፐብሊክ ሰርቪስ ዘርፎች ግንኙነታቸውን…

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከብሔራዊ መረጃና ደህንነት ጋር በተለያዩ ጉዳዮች በጋራ እንደሚሰራ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ራስ ገዝ በመሆን ለመደራጀት የሚረዱ ጉዳዮችን በመለየት ከብሔራዊ መረጃና ደህንነት ጋር ትብብሩን ወደ ላቀ ደረጃ እንደሚያሳድግ ገለጸ፡፡ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት ሳሙኤል ክፍሌ(ዶ/ር) የተመሩ…

የካፒታል ገበያን ስኬታማ ለማድረግ የኦዲት ሥርዓቱ ዘመኑን የዋጀ ሊሆን ይገባል – እዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የኦዲት ትግበራ ባህል የተመለከተ የግምገማ መድረክ የኦዲት ድርጅት አመራሮችና ባለሙያዎች በተገኙበት በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ ላይ የተገኙት የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታና የኢትዮጵያ ሒሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ የዳይሬክተሮች…

አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ በ5 ሺህ ሜትር ሴቶች ሩጫ የሰበረችው ክብረወሰን ፀደቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ በ5 ሺህ ሜትር ሴቶች ሩጫ የሰበረችው ክብረወሰን መጽደቁ ተነገረ፡፡ በአሜሪካ ኢውጅን በተካሄደው የዳይመንድ ሊግ ውድድር ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ የዓለምን ክብረ ወሰን በመስበር ማሸነፏ ይታወሳል። አትሌቷ በ5 ሺህ…

የጃፓን አምራች ኢንዱስትሪዎች በኢትዮጵያ በተለያዩ ዘርፎች መሰማራት እንደሚፈልጉ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ከባለሃብቶች ጋር በጥምረት መስራት በሚቻልባቸው የኢንቨስትመንት እድሎችና አማራጮች ዙሪያ ለጃፓን አምራች ኢንዱስትሪዎች ልዑካን ቡድን አባላት ገለጻ ተደርጓል፡፡ ከጃፓን አምራች ኢንዱስትሪዎች የተወጣጣ የጃፓን ልዑካን ቡድን የኢንቨስትመንት…

አምባሳደር ምስጋኑ ከዓለም አቀፉ የሰላም ምርምር ኢንስቲትዩት ልዑክ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከዓለም አቀፉ የሰላም ምርምር ኢንስቲትዩት ልዑክ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ አምባሳደር ምስጋኑ÷እንደ ዓለም አቀፉ የሰላም ምርምር ኢንስቲትዩት አይነት ተቋም ጋር በሰላም እና ደህንነት ዙሪያ…

የሕዝብ ጥያቄዎች እንዲመለሱና ሰላም እንዲመጣ ሁሉም መሥራት ይገባዋል – ሌ/ጄ ብርሃኑ በቀለ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ጥያቄዎች እንዲመለሱና ሰላም እንዲመጣ ሁሉም ስለ ሰላም መሥራት ይገባዋል ሲሉ የሰሜን ምዕራብ እዝ አዛዥ ሌtናል ጄኔራል ብርሃኑ በቀለ ተናገሩ፡፡ በባሕር ዳር ከተማ ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግሥት…

የዳያስፖራ ፖሊሲን ለማሻሻል ጥናት ሊካሄድ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አገልግሎት ላለፉት አስር ዓመታት ሥራ ላይ የዋለውን የኢትዮጵያ የዳያስፖራ ፖሊሲ ለማሻሻል ተጨማሪ ጥናት ሊያካሂድ መሆኑን ገልጿል፡፡ የዳያስፖራ ፖሊሲን ለማሻሻል እየተከናወኑ ባሉ የጥናት ሥራዎች ላይ ያተኮረ ውይይት ተካሂዷል።…

በሸገር ከተማ ካርታ አዘጋጅተው የመንግስት ይዞታ እንዲወሰድ አድርገዋል የተባሉ 3 ተከሳሾች በእስራትና በገንዘብ ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሸገር ከተማ አስተዳደር ቡራዩ ክ/ከተማ አራት የመስግስት ይዞታዎች ላይ በተጭበረበረ መንገድ ካርታ አዘጋጅተው ቦታው እንዲወሰድ አድርገዋል የተባሉ 3 ተከሳሾች በእስራትና በገንዘብ ተቀጡ። ተከሳሾቹ እንዲቀጡ ውሳኔ የሰጠው የኦሮሚያ ክልል የሸገር…

20 ነጥብ 7 ሚሊየን የመማሪያ መጽሐፍ ሕትመት ታዘዘ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) እንደ ሀገር የተፈጠረውን የመማሪያ መጽሐፍ እጥረት ለመፍታት የ20 ነጥብ 7 ሚሊየን መጽሐፍ ሕትመት መታዘዙን የትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል። የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)÷የሕትመት ሥራው እስካሁን የዘገየው ከአዲሱ የትምርት ሥርዓት…