Fana: At a Speed of Life!

የኬንያ አየር መንገድ ከፈረንጆቹ 2017 ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ ማትረፉን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ ካሉት ትላልቅ አየር መንገዶች መካከል አንዱ የሆነው የኬንያ አየር መንገድ ከፈረንጆቹ 2017 ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ ትርፍ ማግኘቱን ገልጿል፡፡ የአየር መንገዱ ሊቀመንበር ማይክል ጆሴፍ በፈረንጆቹ 2023 የተገኘው 80 ሚሊየን ዶላር ትርፍ…

የደቡብ ወሎ ዞን አስተዳደር በ29 ወረዳዎች ላይ አንፃራዊ ሰላም መስፈኑን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተሰራው የህግ ማስከበር ስራ በ29 ወረዳዎች ላይ አንፃራዊ ሰላም መስፈኑን የደቡብ ወሎ ዞን አስተዳደር አስታውቋል፡፡ የዞኑን ወቅታዊ ሁኔታ አስመልክተው መግለጫ የሰጡት የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አሊ መኮንን እንደገለፁት፥ ባለፉት 8 ወራት በዞኑ…

ፕሬዚዳንት ፑቲን የሰብዓዊነትና የምህረት ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሞስኮ ከደረሰው የሽብር ጥቃት በኋላ የሩሲያ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን የሰብአዊነት እና የምህረት ጥሪ አቅርበዋል፡፡ በክሮከስ የከተማ አዳራሽ የተፈፀመውን ጥቃት ተከትሎ ፕሬዚዳንቱ ዛሬ ባደረጉት ንግግር የሰብዓዊነት እና የምህረት አስተሳሰቦች…

በማዕከላዊ ጎንደር ዞን አበረታች ሥራዎች መከናወናቸው ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ስምንት ወራት የተከናወኑ የልማትና የመልካም አሥተዳደር ሥራዎች አበረታች መሆናቸውን የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ዋና አሥተዳዳሪ ወርቁ ኃይለማርያም ገለጹ፡፡ አቶ ወርቁ ዛሬ በሰጡት መግለጫ÷ ባለፉት ስምንት ወራት 500 ሺህ ሔክታር በሰብል…

ኬንያ ከ18 ሺህ በላይ የምሽት ቤቶች እንዲዘጉ አደረገች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኬንያ መንግስት ከ18 ሺህ በላይ በሚሆኑ የምሽት ቤቶች እና የመጠጥ አምራቾች ላይ እርምጃ መወሰዱን አስታውቋል፡፡ እርምጃው የሀገሪቱ መንግስት የአልኮሆል እና አደንዛዥ ዕፅ ሱሰኝነት ለመከላከል የሚያደርገው ጥረት አካል መሆኑ ነው የተገለለፀው፡፡…

ሰላምን ለማስጠበቅ ለውይይቶች ቅድሚያ መስጠት ወሳኝ ነው – አምባሳደር ምስጋኑ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በሁለትዮሽ ግንኙነት እና ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ከአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የግጭት እና ማረጋጋት ሥራዎች ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትር ኤን ዊኮክሲ ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸው ወቅት አምባሳደር…

አሲዳማ አፈርን በኖራ በማከም ምርታማነትን ማሳደግ እንደሚገባ የግብርና ሚኒስቴር ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አሲዳማ አፈርን በኖራ እና በሌሎች የተቀናጁ ስራዎች በማከም ምርታማነትን ማሳደግ እንደሚገባ የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ተናገሩ። አሲዳማ አፈርን በኖራ በማከም ምርታማነትን ማሳደግን ታሳቢ ያደረገ መርሐ ግብር ማስጀመሪያ ስነ-ስርዓት…

የሐረር ቁጥር 4 ባለ 400 ኪሎ ቮልት የኤሌክትሪክ ማከፋፈያ ጣቢያ ፕሮጀክትን ለማስጀመር እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረር ቁጥር 4 ባለ 400 ኪሎ ቮልት የኤሌክትሪክ ማከፋፈያ ጣቢያ ፕሮጀክትን ለማስጀመር የሚያስችሉ የዝግጅት ሥራዎች እየተከናወኑ መሆኑ ተገለጸ፡፡ የምስራቅ ኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ግሪድ ማጠናከሪያ ፕሮጀክት ጽ/ቤት የሳይት ተወካይ መኮንን ዓለሙ…

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋች አለልኝ አዘነ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን እና የባህርዳር ከተማ እግር ኳስ ክለብ የአማካይ ስፍራ ተጫዋች አለልኝ አዘነ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ። የባህርዳር ከተማ እግር ኳስ ክለብ እንዳስታወቀው፤ አለልኝ በጉዳት ምክንያት ከቡድኑ ተለይቶ በትውልድ ስፍራው አርባ…

በተፈጥሮ የሚከሰት የልብ ህመም ምንድን ነው?

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተፈጥሮ የሚከሰት የልብ ህመም መንስኤው የማይታወቅና ልንከላከለው የማንችለው ተፈጥሯዊ የጤና ችግር መሆኑን የዘርፉ ምሁራን ይገልጻሉ፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት የህጻናት ስፔሻሊስትና የህጻናት የልብ ሃኪም ዶ/ር ታደሰ…