Fana: At a Speed of Life!

ኢንዱስትሪዎች የሚያጋጥማቸውን ተግዳሮት ለመቅረፍ ይሠራል- አቶ መላኩ አለበል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አምራች ኢንዱስትሪዎች የሚያጋጥማቸውን ተግዳሮት ለመቅረፍ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት እንደሚሰራ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል ገለጹ፡፡ ሚኒስትሩ የሳፋሪ ተሽከርካሪ የምርት ሂደት ያለበትን ደረጃ ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝቱ…

ቀዳሚ ዓላማችን አዲስ አበባን ለነዋሪዎቿ ምቹ ለማድረግ ያለንን ቁርጠኝነት ማሳካት ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ቀዳሚ ዓላማችን አዲስ አበባ ለነዋሪዎቿ የተመቸች ሳቢ ከተማ ለማድረግ ያለንን ቁርጠኝነት ማሳካት ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) እና የአዲስ አበባ ኮሪደር ልማት ፕሮጀክት መሪዎች…

በመዲናዋ 19 ጤና ጣቢያዎች የቀዶ ሕክምና የማዋለድ አገልግሎት እየሰጡ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ19 ጤና ጣቢያዎች የሚሰጠው የቀዶ ሕክምና የማዋለድ አገልግሎት የእናቶችና ሕጻናትን ጤና በመጠበቅ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያደረገ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ ጤና ቢሮ ገለጸ። የቢሮው የእናቶችና ሕጻናት ጤና ዳይሬክተር ስንዱ መኩሪያ÷ የሕክምና…

ኮሚሽኑ በአማራ ክልል በሰብዓዊ መብት አያያዝ ላይ ድጋፍ ለማድረግ ቁርጠኛ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽን የምሥራቅ አፍሪካ ቀጣና እና የአፍሪካ ኅብረት ዳይሬክተር ማርሴል አክፖቮ ጋር ተወያይተዋል። አቶ አረጋ ከበደ÷ በሰሜኑ ጦርነት የደረሰውን…

የኬንያ አየር መንገድ ከፈረንጆቹ 2017 ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ ማትረፉን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ ካሉት ትላልቅ አየር መንገዶች መካከል አንዱ የሆነው የኬንያ አየር መንገድ ከፈረንጆቹ 2017 ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ ትርፍ ማግኘቱን ገልጿል፡፡ የአየር መንገዱ ሊቀመንበር ማይክል ጆሴፍ በፈረንጆቹ 2023 የተገኘው 80 ሚሊየን ዶላር ትርፍ…

የደቡብ ወሎ ዞን አስተዳደር በ29 ወረዳዎች ላይ አንፃራዊ ሰላም መስፈኑን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተሰራው የህግ ማስከበር ስራ በ29 ወረዳዎች ላይ አንፃራዊ ሰላም መስፈኑን የደቡብ ወሎ ዞን አስተዳደር አስታውቋል፡፡ የዞኑን ወቅታዊ ሁኔታ አስመልክተው መግለጫ የሰጡት የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አሊ መኮንን እንደገለፁት፥ ባለፉት 8 ወራት በዞኑ…

ፕሬዚዳንት ፑቲን የሰብዓዊነትና የምህረት ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሞስኮ ከደረሰው የሽብር ጥቃት በኋላ የሩሲያ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን የሰብአዊነት እና የምህረት ጥሪ አቅርበዋል፡፡ በክሮከስ የከተማ አዳራሽ የተፈፀመውን ጥቃት ተከትሎ ፕሬዚዳንቱ ዛሬ ባደረጉት ንግግር የሰብዓዊነት እና የምህረት አስተሳሰቦች…

በማዕከላዊ ጎንደር ዞን አበረታች ሥራዎች መከናወናቸው ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ስምንት ወራት የተከናወኑ የልማትና የመልካም አሥተዳደር ሥራዎች አበረታች መሆናቸውን የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ዋና አሥተዳዳሪ ወርቁ ኃይለማርያም ገለጹ፡፡ አቶ ወርቁ ዛሬ በሰጡት መግለጫ÷ ባለፉት ስምንት ወራት 500 ሺህ ሔክታር በሰብል…

ኬንያ ከ18 ሺህ በላይ የምሽት ቤቶች እንዲዘጉ አደረገች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኬንያ መንግስት ከ18 ሺህ በላይ በሚሆኑ የምሽት ቤቶች እና የመጠጥ አምራቾች ላይ እርምጃ መወሰዱን አስታውቋል፡፡ እርምጃው የሀገሪቱ መንግስት የአልኮሆል እና አደንዛዥ ዕፅ ሱሰኝነት ለመከላከል የሚያደርገው ጥረት አካል መሆኑ ነው የተገለለፀው፡፡…

ሰላምን ለማስጠበቅ ለውይይቶች ቅድሚያ መስጠት ወሳኝ ነው – አምባሳደር ምስጋኑ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በሁለትዮሽ ግንኙነት እና ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ከአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የግጭት እና ማረጋጋት ሥራዎች ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትር ኤን ዊኮክሲ ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸው ወቅት አምባሳደር…