Fana: At a Speed of Life!

በአሜሪካ ከባልቲሞር ድልድይ መደርመስ ጋር ተያይዞ ወንዝ ውስጥ የጠፉ ሰዎችን ፍለጋ ቀጥሏል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ የባልቲሞር ድልድይ መደርመስ ጋር ተያይዞ የነፍስ አድን ሰራተኞች ወንዝ ውስጥ የጠፉ ሰዎችን በመፈለግ ላይ መሆናቸው ተገለጸ፡፡ በአሜሪካ ባልቲሞር ከተማ ውስጥ የሚገኘው ትልቅ ድልድይ ኮንቴይነር በጫነ መርከብ ተገጭቶ…

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ መጋቢት 6 ቀን 2016 ዓ.ም ሌሊት ባጋጠመው ችግር ምክንያት ያለአግባብ የተወሰደውን ገንዘብ በተመለከተ የባንኩ ፕሬዚዳንት አቤ ሳኖ…

👉 ችግሩ በተከሰተበት ዕለት ከምሽቱ 3፡38 ጀምሮ እስከ ሌሊቱ 8፡45 ድረስ በ25 ሺህ 761 ሂሳቦች አማካኝነት 238 ሺህ 293 ሕገ-ወጥ ግብይቶች ተከናውነዋል፣ 👉 ባንኩ መጋቢት 6 ቀን 2016 ዓ.ም ሌሊት ላይ ባጋጠመው ችግር ምክንያት ያለአላግባብ ከተወሰደበት 801 ሚሊየን 417 ሺህ 747…

ሌሴቶ በግብርናው ዘርፍ ከኢትዮጵያ ጋር ለመሥራት እንደምትፈልግ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሌሴቶ መንግሥት በግብርናው ዘርፍ ከኢትዮጵያ ጋር በጋራ ለመሥራት ፍላጎት እንዳለው በኢትዮጵያ የሌሴቶ አምባሳደር ንቺዩዋ ሴኬቴ ገለጹ፡፡ የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ከአምባሳደር ንቺዩዋ ሴኬቴ ጋር በግብርናው ዘርፍ በጋራ መሥራት…

ከ78 ሚሊየን ብር በሚልቅ ወጪ የብሬል መጽሐፍትን እያሳተምኩ ነው – ቢሮው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ከ78 ሚሊየን ብር በሚልቅ ወጪ ለአይነስውራን መማሪያና ማስተማሪያ የሚሆኑ የብሬል መጽሐፍን እያሳተመ መሆኑን አስታወቀ፡፡ መጽሐፍቱ በበጀት ዓመቱ ከ5ኛ እስከ 8ኛ ክፍል ለሚማሩ አይነስውራን መማሪያና…

የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ጉዞ ከጀመርንበት ጀምሮ ወሳኝ ርምጃዎች ተራምደናል – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ጉዟችንን ከጀመርንበት ጊዜ ጀምሮ እንደ ሀገር ወሳኝ ርምጃዎችን ተራምደናል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩን ጨምሮ የፌደራል እና የክልሎች ከፍተኛ የመንግሥት ሥራ ኃላፊዎች…

በኦሮሚያ ክልል ባለፉት የለውጥ ዓመታት የተከናወኑ ስራዎች የህዝቡን ኑሮ እያሻሻሉ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ባለፉት የለውጥ ዓመታት በኢኮኖሚና ማህበራዊ ዘርፎች የተከናወኑ ስራዎች የህዝቡን ኑሮ እያሻሻሉ መሆኑን የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ ገለጹ። የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ ሀይሉ አዱኛ ÷በክልሉ ከለውጡ በፊት…

በቱሪዝም ዘርፍ የተከናወኑ ፕሮጀክቶች ክልሉን እያስተዋወቁና ኢኮኖሚውን እያነቃቁ ነው – ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በቱሪዝም ዘርፍ የተከናወኑ ትላልቅ ፕሮጀክቶች ክልሉን ከማስተዋወቅ ባለፈ ኢኮኖሚውን እያነቃቁ እንደሆነ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) ገለጹ። ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ…

የታንዛኒያ መከላከያ አዛዥነትና ስታፍ ኮሌጅ ልዑክ በኢትዮጵያ የመከላከያ አዛዥነትና ስታፍ ኮሌጅን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የታንዛኒያ መከላከያ አዛዥነትና ስታፍ ኮሌጅ ልዑክ በኢትዮጵያ የመከላከያ አዛዥነትና ስታፍ ኮሌጅ ጉብኝት አደረገ፡፡ ጉብኝቱ በሁለቱ ወዳጅ ሀገራት መካከል ያለውን ወታደራዊ ትብብር የሚያጠናክርና ብዙ ልምዶች የተገኙበት መሆኑን የመከላከያ…

በምዕራብና ምሥራቅ ሐረርጌ ዞኖች በምክክር መድረኩ የሚሳተፉ ተወካዮች ልየታ እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በምዕራብ እና ምሥራቅ ሐረርጌ ዞኖች በምክክር መድረኩ የሚሳተፉ ተወካዮች ልየታና የአጀንዳ ማሰባሰብ መድረክ እያካሄደ ነው፡፡ በመድረኩም በወረዳ ደረጃ የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎችን የሚወክሉ ከ36 ወረዳዎች የተወጣጡ…

የኢትዮጵያ ተማሪዎች ህብረት መደበኛ ጉባኤ በመቀሌ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 43ኛው የኢትዮጵያ ተማሪዎች ህብረት መደበኛ ጉባኤ "ጠንካራ የተማሪዎች አደረጃጀት ለተሻለች ኢትዮጵያ" በሚል መሪ ሃሳብ በመቀሌ ዩኒቨርሲቲ ተካሂዷል፡፡ በትምህርት ሚኒስቴር የመሰረተ ልማትና አስተዳደር ጉዳዮች መሪ ስራ አስፈጻሚ ሰለሞን አብርሃ…