Fana: At a Speed of Life!

አዲስ አበባ በሰው ተኮር ስራዎቿ ማኅበራዊ ፍትህን ለማንገስ ያለ እረፍት በመስራት የስበት ማዕከል እየሆነች ነው- ከንቲባ አዳነች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ በሰው ተኮር ስራዎቿ ማኅበራዊ ፍትህን ለማንገስ ያለ እረፍት በመስራት የስበት ማዕከል እየሆነች ነው ሲሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ ከንቲባ አዳነች በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩ ጽሑፍ÷ባለፉት ቀናት ለአፍሪካ መሪዎች የትውልድ…

የዩኒቨርሲቲዎች የፕሮጀክት ወጭዎች ቁጥጥር ሊደረግባቸው ይገባል -የገንዘብ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዩኒቨርሲቲዎች በጀት በተለይም የፕሮጀክት ወጭዎች ከጊዜ ወደ ጊዜ እየናሩ በመምጣታቸው ተገቢው ቁጥጥር ሊደረግባቸው እንደሚገባ የገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሽዴ አሳሰቡ፡፡ የኮምፕርሄንሲቭ ዩኒቨርሲቲዎች እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በጀት…

ኮሚሽኑ የሰብአዊ ድጋፍን በራስ አቅም ለመሸፈን እየሰራሁ ነው አለ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዲሪ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን የሰብአዊ ድጋፍ በራስ አቅም ለመሸፈን እየሰራሁ ነው ሲል ገልጿል፡፡ በጎርጎራ በተካሄደው የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈጻሚ አባላት የ9 ወር ስራ አፈጻጸም ግምገማ ላይ የፓርቲው ፕሬዚዳንት ጠቅላይ…

አየር መንገዱ ወደ ቡርኪና ፋሶ ኦጋዱጉ የሚያደርገውን በረራ አሳደገ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ቡርኪና ፋሶ ኦጋዱጉ የሚያደርገውን በረራ ማሳደጉን አስታወቀ፡፡ በዚህም ከግንቦት 23 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ በረራውን ዕለታዊ በማድረግ ቀልጣፋ የበረራ አማራጭ መፍጠሩን ገልጿል፡፡

የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት አፈጻጸም ሂደት አበረታች ነው – የአፍሪካ ህብረት

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት አፈጻጸም ሂደት አበረታች መሆኑን የአፍሪካ ህብረት የፖለቲካ ጉዳዮች፣ የሰላምና ጸጥታ ኮሚሽነር አምባሳደር ባንኮሌ አዶዬ ገለፁ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አፅቀስላሴ የአፍሪካ ህብረት…

አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከአምባሳደር ማይክ ሀመር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከአሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር ማይክ ሀመር ጋር ዛሬ ተወያይተዋል። በውይይታቸውም÷ በሁለቱ ሀገራት የጋራ ጉዳዮች ላይ መምከራቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ…

ኢትዮጵያ እና አዘርባጃን የፐብሊክ ሰርቪስ ዘርፉን ቀልጣፋ ለማድረግ የሚያስችል ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና አዘርባጃን የፐብሊክ ሰርቪስ ዘርፉን ቀልጣፋና ተጠያቂነት የሰፈነበት አሰራርን ዕውን ለማድረግ እንዲሁም ተጨማሪ ስራዎችን ተቀራርቦ ለመተግበር የሚያስችል ስምምነት ተፈራርመዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ…

በካርቦን ግብይት ስርዓት ግንባታ ላይ ያተኮረ የምክክር መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በካርቦን ግብይት ስርዓት ግንባታ ላይ ያተኮረ የምክክር መድረክ ተካሂዷል። በመድረኩ ላይ የዓየር ንብረት ለዉጥን ለመከላከል መንግስት የተለያዩ ተግባራትን እያከናወነ መሆኑን የፕላንና ልማት ሚኒስትር ዲኤታ ስዩም መኮንን አስታዉቀዋል። በአሁኑ…

በብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች መካከል ጤናማ ግንኙነት እንዲፈጠር ይሰራል – አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች የሀገር ባለቤቶች እንዲሆኑና በሕዝቦች መካከል ጤናማ ግንኙነት እንዲፈጠር እንደሚሠራ የፌዴሬሽን ምክር ቤቱ አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር ገለጹ፡፡ የምክር ቤቱ ከፍተኛ አመራሮችና በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ…