አዲስ አበባ በሰው ተኮር ስራዎቿ ማኅበራዊ ፍትህን ለማንገስ ያለ እረፍት በመስራት የስበት ማዕከል እየሆነች ነው- ከንቲባ አዳነች
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ በሰው ተኮር ስራዎቿ ማኅበራዊ ፍትህን ለማንገስ ያለ እረፍት በመስራት የስበት ማዕከል እየሆነች ነው ሲሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡
ከንቲባ አዳነች በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩ ጽሑፍ÷ባለፉት ቀናት ለአፍሪካ መሪዎች የትውልድ…