Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ በብሪክስ ማዕቀፍ ጥቅሟ እንዲከበር የጋራ ጥረትና ትብብር ወሳኝ መሆኑ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በብሪክስ ማዕቀፍ ጥቅሟ በተገቢው መልኩ እንዲከበር የጋራ ጥረትና ትብብር ወሳኝ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት ገለጸ፡፡ ኢትዮጵያ በቀጣይ በብሪክስ ማዕቀፍ ለሚኖራት ተሳትፎ የቅድመ ዝግጅት ምክክር በውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት ተካሂዷል።…

በኤሌክትሪክ ሃይል የሚሠሩ የመጀመሪያዎቹ የሕዝብ ማመላለሻ አውቶብሶች አገልግሎት መስጠት ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመጀመሪያዎቹ በኤሌክትሪክ ሃይል የሚሠሩ የሕዝብ ማመላለሻ አውቶብሶች በአዲስ አበባ አገልግሎት መስጠት ጀምረዋል። የሕዝብ ማመላለሻ አውቶብሶቹ በበላይነህ ክንዴ ግሩፕ የተገጣጠሙ መሆናቸው ነው የተገለጸው፡፡ አውቶብሶቹን ወደ ሥራ ያስገባው…

ሩሲያ የሽብር ጥቃት ፈጽመዋል ባለቻቸው አራት ግለሰቦች ላይ ክስ መሰረተች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ ፍርድ ቤት ከቀናት በፊት በሞስኮ አቅራቢያ ክሮከስ ከተማ የኮንሰርት አዳራሽ ውስጥ በተፈፀመውን የሽብር ጥቃት እንዳለበት የተጠረጠሩ አራት ግለሰቦች ላይ ክስ መስርቷል፡፡ ተጠርጣሪዎች ዳሌርዦን ሚርዞዬቭ፣ ሳይዳክራሚ ሙሮዳሊ፣ ሻምሲዲን…

የመንግሥታቱ ድርጅት እስራኤልና ሃማስ ተኩስ እንዲያቆሙ ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋዛ የሰብዓዊ ድጋፍ ለማቅረብ እንዲቻል እስራኤል እና ሃማስ ተኩስ እንዲያቆሙ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጥሪ አቀረበ፡፡ የድርጅቱ ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ባሳለፍነው ቅዳሜ የእስራኤልና ሃማስን ጦርነት ሸሽተው ከግማሽ በላይ የጋዛ ሕዝብ…

የደቡብ ኮሪያ ተሽከርካሪዎችን ለአፍሪካ ገበያ ለማቅረብ የኢትዮጵያ ስትራቴጂያዊ ፋይዳ የጎላ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኮሪያ ተሽከርካሪዎችን ለአፍሪካ ገበያ ለማቅረብ የኢትዮጵያ ስትራቴጂያዊ ፋይዳ የጎላ መሆኑን የደቡብ ኮሪያዋ የኢንዱስትሪ ከተማ ኡልሳን ከንቲባ ዱ ጊዮም ተናገሩ፡፡ በደቡብ ኮሪያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ደሴ ዳልኬ ከደቡብ…

በመዲናዋ እየተከሰተ ላለው የኤሌክትሪክ መቆራረጥ ሕብረተሰቡ በትዕግስት እንዲጠብቅ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ እየተከናወነ በሚገኘው የኤሌክትሪክ መስመር የማዛወር ሥራ ምክንያት የሚፈጠርን የአገልግሎት መቆራረጥ ሕብረተሰቡ በትዕግስት እንዲጠብቅ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ጠየቀ፡፡ በመዲናዋ እየተከናወነ በሚገኘው የመንገድ ኮርደር…

በኦሮሚያ ክልል በ7 ዞኖች በምክክሩ የሚሳተፉ ተወካዮችን መምረጥ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ጅማን ጨምሮ ከሰባት ዞኖች ከተውጣጡ የማኅበረሰብ ክፍሎች በምክክሩ የሚሳተፉ ተወካዮችን መምረጥ መጀመሩን አስታወቀ፡፡ በዚሁ መሠረትም÷ ከጅማ፣ ቡኖ በደሌ፣ ኢሉ አባቦር፣ ምሥራቅ ወለጋ፣ ምዕራብ ወለጋ፣ ቄለም…

በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ መንገደኛ በማጉላላት ወንጀል የተጠረጠረችው የጉምሩክ ኮሚሽን ሰራተኛ ላይ ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ተፈቀደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ከአሰራር ውጪ መንገደኛን በማስፈራራት፣ በመፈተሽና በማጉላላት ወንጀል የተጠረጠረችው የጉምሩክ ኮሚሽን ሰራተኛ ላይ ተጨማሪ ምርመራ ጊዜ ቀጠሮ ተፈቀደ። ተጨማሪ ምርመራ እንዲደረግ ለፖሊስ የጊዜ ቀጠሮ የፈቀደው…

ሕብረተሰቡ በ“ትምህርት ለትውልድ” ንቅናቄ ከ21 ቢሊየን ብር በላይ ድጋፍ ማድረጉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕብረተሰቡ በ“ትምህርት ለትውልድ” ንቅናቄ ከ21 ቢሊየን ብር በላይ ድጋፍ ማድረጉን ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሕብረተሰቡ ባደረገው ድጋፍም የትምህርት ቤቶችን ደረጃ ማሻሻል እና የትምህርት ግብዓቶችን የማሟላት ሥራ እየተከናወነ መሆኑን…

አፈ-ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር በ148ኛው የዓለም ፓርላማዎች ኅብረት ጉባዔ ላይ እየተሳተፉ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በፌደሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር የተመራ ልዑክ በጄኔቫ እየተካሄደ በሚገኘው 148ኛው የዓለም ፓርላማዎች ኅብረት ጉባዔ ላይ እየተሳተፈ ነው፡፡ ጉባዔው “የፓርላማ ዲፕሎማሲ፤ ለሰላምና መግባባት ድልድይ መገንባት” በሚል መሪ ሐሳብ…