Fana: At a Speed of Life!

በምዕራብና ምሥራቅ ሐረርጌ ዞኖች በምክክር መድረኩ የሚሳተፉ ተወካዮች ልየታ እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በምዕራብ እና ምሥራቅ ሐረርጌ ዞኖች በምክክር መድረኩ የሚሳተፉ ተወካዮች ልየታና የአጀንዳ ማሰባሰብ መድረክ እያካሄደ ነው፡፡ በመድረኩም በወረዳ ደረጃ የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎችን የሚወክሉ ከ36 ወረዳዎች የተወጣጡ…

የኢትዮጵያ ተማሪዎች ህብረት መደበኛ ጉባኤ በመቀሌ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 43ኛው የኢትዮጵያ ተማሪዎች ህብረት መደበኛ ጉባኤ "ጠንካራ የተማሪዎች አደረጃጀት ለተሻለች ኢትዮጵያ" በሚል መሪ ሃሳብ በመቀሌ ዩኒቨርሲቲ ተካሂዷል፡፡ በትምህርት ሚኒስቴር የመሰረተ ልማትና አስተዳደር ጉዳዮች መሪ ስራ አስፈጻሚ ሰለሞን አብርሃ…

የመንግሥታቱ ድርጅት ያጸደቀው የጋዛ የተኩስ አቁም ውሳኔ ዓለም አቀፍ ይሁንታ አገኘ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) በጋዛ የተኩስ አቁም እንዲደረግ ያቀረበው የውሳኔ ሐሳብ በተለያዩ ሀገራት መሪዎች ተቀባይነት አገኘ፡፡ በውሳኔ ሐሳቡ ላይ በነበረው ውይይት 14 ሀገራት በጋዛ የተኩስ አቁም እንዲደረግ ተመድ ያቀረበውን ጥሪ…

ፍርድ ቤቱ የሁለት ግለሰቦችን ሰነድ ሳያረጋግጡ ወደ ኡጋንዳ እንዲሄዱ አድርገዋል የተባሉ ሰራተኞችን ጉዳይ ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ጊዜ ቀጠሮ ችሎት ሁለት ግለሰቦች የያዙትን ሀሰተኛ የቢጫ ወባ ክትባት ካርድ፣ ፖስፖርትና ቪዛ በተገቢው ሳያረጋግጡ እና ዳታ ላይ እንደመዘገቡ አስመስለው ወደ ኡጋንዳ እንዲሄዱ አድርገዋል ተብለው…

ዌንዡ ኒክሲን ትሬዲንግ ኩባንያ በኢንዱስትሪ ፓርኮች ወረቀት የማምረት ፍላጎት አለኝ አለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 300 ሚሊየን ዶላር ካፒታል ያለው የቻይናው ዌንዡ ኒክሲን ትሬዲንግ ኩባንያ በኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ ወረቀት የማምረት ፍላጎት እንዳለው አስታውቋል፡፡ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈፃሚ አክሊሉ ታደሰ ከኩባንያው አመራሮች…

የስኳር ህመምን ለመከላከል ምን ጥንቃቄዎች ሊወሰዱ ይገባል?

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የስኳር ህመም በደም ውስጥ የስኳር መጠን ከሚገባው በላይ ሆኖ በሚገኝበት ሰዓት የሚከሰት ተላላፊ ያልሆነ የህመም አይነት ነው። በዚህም በዋናነት የህመም መከላከያ መንገድ ጤናማ የአመጋገብ ሥርዓትና የአኗኗር ዘይቤ መከተል ሲሆን÷…

በአፍሪካ ጨዋታዎች የተሳተፈው የኢትዮጵያ ልዑክ አዲስ አበባ ገባ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋና በተካሄደው በ13ኛው የመላ አፍሪካ ጨዋታዎች የተሳተፈው የኢትዮጵያ ልዑክ ዛሬ ማምሻውን አዲስ አበባ ገብቷል። ልዑኩ ቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ሲደርስ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር መስፍን ቸርነት እና የኢትዮጵያ…

አቶ አረጋ ከበደ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ጆሴ ማሲንጋ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በአማራ ክልል ወቅታዊ የሰላምና የልማት ሥራዎች ላይ መምከራቸውን የክልሉ ኮሙኒኬሽን መረጃ ያመላክታል፡፡…

ዶ/ር መቅደስ ዳባ ከጄ ኤስ አይ የኢትዮጵያ ተወካይ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ የጄ ኤስ አይ የኢትዮጵያ ተወካይ ዶክተር ቢኒያም ደስታ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ዶ/ር መቅደስ በዚህ ወቅት ÷ ጄ ኤስ አይ በኢትዮጵያ ክትባትና የቤተሰብ ጤና አገልግሎት ላይ ለነበረው ትብብር አመስግነዋል ፡፡…

የጸጥታው ምክር ቤት በጋዛ የተኩስ አቁም እንዲደረግ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት የጸጥታው ምክር ቤት በጋዛ የተኩስ አቁም እንዲደረግ የሚያስችል ውሳኔ አሳልፏል፡፡ የተኩስ አቁም እንዲደረግ የቀረበው የውሳኔ ሃሳብ በ14 የድጋፍ ድምጽ የጸደቀ ሲሆን÷አሜሪካ በውሳኔው ላይ ድምጸ ተዓቅቦ ማድረጓ ተመላክቷል፡፡…