በአዲስ አበባ በ12ኛ ክፍል ፈተና ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች እውቅና እየተሰጠ ነው
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ2015 የትምህርት ዘመን በ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች የእውቅና አሰጣጥ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው።
በእውቅና አሰጣጥ መርሐ ግብሩ ከፍተኛ ውጤት ካስመዘገቡ ተማሪዎች በተጨማሪ…