ጽንፍ የወጡ ትርክቶች ሁሉንም በሚያግባቡ ትርክቶች ሊተኩ ይገባል – አቶ አገኘሁ ተሻገር
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጽንፍ የወጡ ትርክቶች ሁሉንም በሚያግባቡ ትርክቶች ሊተኩ እንደሚገባ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር ገለጹ፡፡
ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ከፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር እንዲሁም ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያና ከደቡብ…