ከመጋቢት አጋማሽ ጀምሮ ከባድ መጠን ያለው ዝናብ ሊኖር ስለሚችል ሕብረተሰቡ ጥንቃቄ እንዲያደርግ ተጠየቀ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከመጋቢት አጋማሽ እስከ ግንቦት መጨረሻ ከባድ መጠን ያለው ዝናብ ሊኖር ስለሚችል ሕብረተሰቡ አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርግ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን አሳሰበ፡፡
የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ለማ መሠለ…