Fana: At a Speed of Life!

በ25 የገጠር ከተሞች የተጀመረው የፀሐይ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት በዚህ ዓመት እንደሚጠናቀቅ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ25 የገጠር ከተሞች የተጀመረው የፀሐይ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት በተያዘው በጀት ዓመት እንደሚጠናቀቅ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎትአስታወቀ። አገልግሎቱ የገጠር ከተሞችን በፀሐይ ኃይል ማመንጫ የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ለማድረግ በሰባት ክልሎች ሥር…

በዲጂታል የነዳጅ ግብይት ሥርዓት 124 ቢሊየን ብር ግብይት መፈጸሙ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዲጂታል ግብይት ሥርዓት ተግባራዊ ከተደረገ ጀምሮ 124 ቢሊየን ብር የሚገመት ግብይት መፈጸሙን የነዳጅና ኢነርጂ ባለሥልጣን አስታወቀ። የባለሥልጣኑ የነዳጅ ውጤቶች ግብይት ስታንዳርድ ጥናትና ምርምር ዳይሬክተር ለሜሳ ቱሉ እንደገለጹት÷ የነዳጅ…

በሞባይል ባንኪንግ የሚፈጸሙ ማጭበርበሮችና የጥንቃቄ መንገዶች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሳይበር ምህዳር ይዟቸው ከመጣቸው መልካም አጋጣሚዎች መካከል በየዕለቱ ለምናደርጋቸው ግብይቶች ክፍያ ለመፈጸም ጥሬ ገንዘብ ከመጠቀም ይልቅ በዲጂታል የክፍያ ስርዓት መፈጸም ማስቻሉ ነው፡፡ ሆኖም ዲጂታል የክፍያ አማራጮች ቀላልና ለአጠቃቀም ምቹ…

አቶ ሙስጠፌ መሃመድ ኮምቦልቻ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሕዳ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ በዛሬው ዕለት ደቡብ ወሎ ዞን ኮምቦልቻ ገብተዋል። በኮምቦልቻ አየር ማረፊያ ሲደርሱ የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳደር አብዱ ሁሴን፣ የአማራ ብልጽግና ፓርቲ የፖለቲካ ኃላፊ ዘሪሁን ፍቅሩ(ዶ/ር)…

አቶ ጥላሁን ከበደ ከወላይታ ሶዶና አካባቢው ነዋሪዎች ጋር እየተወያዩ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ጥላሁን ከበደ ከወላይታ ሶዶ ከተማ እና አካባቢው ማህበረሰብ ጋር እየተወያዩ ነው፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በዚህ ወቅት እንዳሉት÷ ልዩ የሆነ ከተማ አቀፍ እና ክልላዊ የሰላም የፍቅር እና የመቻቻል ተምሳሌት ክልል…

የአፍሪካ ችግሮች በአፍሪካውያን መፍትሄ ያገኙ ዘንድ ኢትዮጵያ ከፍተኛ ጥረት ታደርጋለች- አቶ ታገሰ ጫፎ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ችግሮች በአፍሪካውያን መፍትሄ ያገኙ ዘንድ ኢትዮጵያ ከፍተኛ ጥረት እንደምታደርግ የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ ተናገሩ፡፡ የፓን አፍሪካ ፓርላማ አባላትና ቋሚ ኮሚቴዎች አዲስ አበባ ላይ የጋራ ስብሰባቸውን እያካሄዱ…

በአይሻ (ኢ/ር) የተመራ ልዑክ በደቡብ ኮሪያ የሲየንግ አፕ ግድብን ገበኘ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር አይሻ መሃመድ (ኢ/ር) የተመራ ልዑክ የጄጁ ራስ አስተዳደር ግዛት የኮሪያ ገጠር ማህበረሰብ ኮርፖሬሽን ሪጂን ዋና መ/ቤትን ጎብኝቷል፡፡ የኮሪያ ገጠር ማህበረሰብ ኮርፖሬሽን የሪጂን ዋና መ/ቤት…

ነዋሪው ለውይይት ቅድሚያ በመስጠቱ ምሥጋና ይገባዋል – የጎንደር ከተማ አሥተዳደር

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተረጋጋና በሰከነ መንገድ ለውይይት በመቅረብ ነዋሪው ያደረገው መልካም ትብብር የሚመሰገን መሆኑን የጎንደር ከተማ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ባዩህ አቡሃይ ገለጹ፡፡ በጎንደር ከተማ የተካሄዱ የውይይት መድረኮች በሰላም መጠናቀቃቸውን ተከትሎ አቶ ባዩህ…

በኦሮሚያ ክልል ከነገ ጀምሮ የችግኝ እንክብካቤ ይከናወናል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ባለፈው ክረምት የተተከሉ ችግኞችን በዘመቻ የመንከባከብ ስራ ከነገ ህዳር 11 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ እንደሚከናወን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ። የኦሮሚያ ክልል ግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ጌቱ ገመቹ ÷በክልሉ ባለፉት…

የአፍሪካ የመሬት ፖሊሲ ጉባኤ በአዲስ አበባ ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአህጉሪቱን የመሬት ፖሊሲ አቅም ለማሳደግ ታሳቢ ያደረገ የአፍሪካ የመሬት ፖሊሲ ጉባኤ በአዲስ አበባ ሊካሄድ እንደሆነ ተጠቁሟል፡፡ ጉባኤውን የአፍሪካ የመሬት ፖሊሲ ማዕከል፣ የተመድ የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን፣ የአፍሪካ ልማት ባንክ ግሩፕ እንዲሁም…