ደቡብ ኮሪያ ከኢትዮጵያ ጋር በዓለም አቀፍ ግንኙነቶች ላይ በትብብር እንደምትሰራ ገለጸች
አዲስ አበባ፣ ኅዳር 7 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከደቡብ ኮሪያ ዓለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ ፕሬዚዳንት ቻንግ ዋንሳምን ጋር ተወያይተዋል፡፡
በውይይታቸውም÷ በኢትዮጵያ እና ደቡብ ኮሪያ መካከል ስላለው ታሪካዊ የሁለትዮሽ ግንኙነት…