ባንኮች ለተመረጡ የገቢ ዕቃዎች የጉምሩክ ዋጋን እንደ አመላካች ዋጋ ይጠቀማሉ – የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ
አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባንኮች ለተመረጡ የገቢ ዕቃዎች ከጥር 19 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ የጉምሩክ ዋጋን እንደ አመላካች ዋጋ ይጠቀማሉ አለ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ።
ባንኩ ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ ÷ ባንኮች ለተመረጡ የገቢ ዕቃዎች የብድር ሰነድ ይሁን ሌላ…