Fana: At a Speed of Life!

ደቡባዊው ዓለም ለደቡብ-ደቡብ የኢኮኖሚ ትብብር መጎልበት ታላቅ አቅም አለው – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ህዳር 7 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ደቡባዊው ዓለም ለደቡብ-ደቡብ የኢኮኖሚ ትብብር መጎልበት ታላቅ አቅም እንዳለው እንረዳለን ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በማበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷”ጠ/ሚ ናሬንድራ ሞዲ…

በአቶ አደም ፋራህ የተመራ ልዑክ በሻንጋይ ከተማ የተለያዩ ተቋማትን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 7 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ የተመራ ከፍተኛ ልዑክ በቻይና ሻንጋይ ከተማ የተለያዩ ፕሮጀክቶችን እና ተቋማትን ጎብኝቷል፡፡ የልዑካን ቡድኑ አባላት የሁዋዌ ቴክኖሎጂ ማዕከልን፣ የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩትን፣ የሻንጋይ…

የአይነት ሁለት የስኳር ህመም ተጋላጮች፣ ምልክቶችና መከላከያ መንገድ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 6 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የስኳር ህመም የሚከሰተው ሰውነታችን ኢንሱሊን የተባለውን ንጥር ነገር በበቂ ሁኔታ ማምረት ሲያቅተው ወይንም የተመረተው ኢንሱሊን ስራዉን በአግባቡ መስራት ሳይችል ሲቀር ነው፡፡ የስኳር ህመም አይነቶች 1. አይነት አንድ የስኳር…

በድሬዳዋ ወጣቶች የእግር ኳስ ጥበብ የሚቀስሙበት ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም እግር ኳስ ማህበር (ፊፋ) ዋና ፀሐፊ ማዳም ፋጡማ ሳሞራ ወጣቶች የእግር ኳስ ጥበብን በትምህርት ቤቶች የሚቀስሙበትን "እግር ኳስ -ለትምህርት ቤቶች" ፕሮጀክት በድሬዳዋ ይፋ አደረጉ። ፕሮጀክቱ ኢትዮጵያ በእግር ኳስ ዘርፍ ያላትን ደረጃ…

ከጂቡቲ ወደ ኢትዮጵያ በሚደረገው የነዳጅ ዝውውር እንቅስቃሴ ዙሪያ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አምባሳደር ብርሃኑ ፀጋዬ በጂቡቲ ከሆሪዞን የነዳጅ ተርሚናል ጄኔራል ማናጀር ሁሴን አሕመድ ጋር በነዳጅ ዝውውር እንቅስቃሴ ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ከጂቡቲ ወደ ኢትዮጵያ የሚደረገውን የነዳጅ ዝውውር ለማቀላጠፍ በተርሚናሉ የሚሰጠውን የነዳጅ…

አየር መንገዱ 16 አውሮፕላኖችን ለካርጎ አገልግሎት መድቦ እየሰራ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የካርጎ ደንበኞች ቀንን በዛሬው ዕለት አክብሯል። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ መስፍን ጣሰው÷ አየር መንገዱ አሁን ላይ በዓለም አቀፍ ደረጃ ተመራጭ የካርጎ አየር መንገድ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ አሁን…

ኩዌት ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ግንኙነት አጠናክራ እንደምትቀጥል ገለጸች

አዲሰ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኩዌት ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የሁለትዮሽ እና ባለብዙ ወገን ግንኙነት አጠናክራ እንደምትቀጥል አስታውቃለች፡፡ አምባሳደር ሰዒድ መሃመድ የሹመት ደብዳቤያቸውን ለሀገሪቱ ልዑል አልጋ ወራሽ ሼክ ሚሻል አል አሕመድ አል ጃባር አል ሳባህ አቅርበዋል፡፡…

በሆሮ ጉድሩ ዞን ዘላቂ ሰላምን ለማምጣት ያለመ የእርቅ ሥነ-ሥርዓት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዘላቂ ሰላምና ልማትን ለማምጣት ያለመ የእርቅ ሥነ-ሥርዓት በሆሮ ጉድሩ ዞን ተካሂዷል፡፡ በሥነ-ሥርዓቱ የተገኙት የዕዙ ምክትል አዛዥ ሜ/ጄ ነገሪ ቶሌራ÷ በሰላምና በፍቅር የኖሩትን ሕዝቦች ግጭት ውስጥ በመክትተ ለፖለቲካዊ ትርፍ ለመጠቀም የሚፈልጉ…

የም/ቤት አባላት ሕብረተሰቡን በማነጋገር የሕዝብ ጥያቄዎች ምላሽ እንዲያገኙ እየሰሩ ነው – አቶ ተስፋዬ በልጅጌ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የምክር ቤት አባላት በተወከሉባቸው አካባቢዎች ሕብረተሰቡን በማነጋገር የሕዝብ ጥያቄዎች ምላሽ እንዲያገኙ እየሰሩ መሆኑን በሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት የመንግሥት ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ ገለጹ። አቶ ተስፋዬ ÷ የሕዝብ ተወካዮች የመረጣቸው ሕዝብ…