Fana: At a Speed of Life!

የብራዚል የቀድሞ ፕሬዚዳንት ከኮቪድ ክትባት ጋር በተያያዘ ክስ ተመሰረተባቸው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብራዚል የቀድሞ ፕሬዚዳንት ጄር ቦልሶናሮ የኮቪድ ክትባት መረጃ በማጭበርበር ወንጀል በፖሊስ ክስ ተመስርቶባቸዋል፡፡ ቦልሶናሮ የኮቪድ 19 ክትባት በፈረንጆቹ 2021 በብራዚሏ ሳኦ ፖሎ ከተማ እንደወሰዱ የህክምና ማስረጃቸው ቢገልፅም፤…

ኢትዮ ቴሌኮም ለአካል ጉዳተኛ ተማሪዎች ከ8 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም ከኢትዮጵያ አካል ጉዳተኞች ማሕበራት ፌደሬሽን ጋር በመተባበር ከ8 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የአጋዥ መሳሪያዎች ድጋፍ አድርጓል።   ኢትዮ ቴሌኮም ከፌዴሬሽኑ ጋር በመተባበር ከመላው ሀገሪቱ ለተውጣጡ 500 ለሚሆኑ…

የፌደራል መንግሥት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በክልሎችና ከተማ አሥተዳደሮች ጉብኝት እያደረጉ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል መንግሥት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎችን ያካተተ የድጋፍና ክትትል ልዑክ በአማራ፣ በሶማሌ፣አፋር እና ጋምቤላ ክልሎች እንዲሁም በድሬዳዋ ከተማ አሥተዳደር የልማት ሥራዎችን እየጎበኙ ነው፡፡ በዚሁ መሠረትም÷ በመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት…

ተገቢ ያልሆነ የንግድ ውድድር በፈጸሙ ነጋዴዎች ላይ ከ10 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር በላይ ቅጣት ተላለፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ተገቢ ያልሆነ የንግድ ውድድር በፈጸሙ ነጋዴዎች ላይ ከ10 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር በላይ የገንዘብ ቅጣት መተላለፉን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ ባለፉት 6 ወራት የሌላውን ነጋዴ ምልክት በአሳሳች ሁኔታ በመጠቀምና ሆን…

ኢትዮጵያ በዓለም አቀፉ የሥርዓተ-ጾታ እኩልነትና የሴቶች ልማት ጉባዔ ላይ እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በ68ኛው ዓለም አቀፍ የሥርዓተ-ጾታ እኩልነትና የሴቶች ልማት ጉባዔ ላይ እየተሳተፈች ነው፡፡ ጉባዔው "ድህነትን በመቅረፍ፣ ተቋማትን በማጠናከርና በሥርዓተ ጾታ እይታ ፋይናንስን በማጎልበት የሥርዓተ ጾታ እኩልነት ስኬትን ማፋጠንና ሁሉንም…

ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ከግሪክ አቻቸው ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ከግሪክ ፕሬዚዳንት ካትሪና ሳኬላሮፖሉ መኖሪያ ቤት ተገኝተው ውይይት አድርገዋል፡፡ በውይይታቸውም፥ በኢትዮጵያና ግሪክ መካከል ያለውን ታሪካዊ የወዳጅነት እና የትብብር ትስስር በድጋሚ አረጋግጠዋል።…

ሕብረተሰቡ የደም ልገሳ ባህሉን እንዲያሳድግ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕብረተሰቡ የደም ልገሳ ባህሉን በማሳደግ ደም ለሚያስፈልጋቸው ወገኖች እንዲደርስ የኢትዮጵያ ደም እና ኅብረ ህዋስ ባንክ አገልግሎት ጥሪ አቀረበ፡፡ የበጎ ፈቃደኞች ደም ለጋሾች ቁጥር መቀነሱን ተከትሎ በቂ ደም እየተሰበሰበ አለመሆኑን የአገልግሎቱ…

የኪንታሮት ህመም ደረጃዎች፣ ምልክቶችና መከላከያ መንገዶች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኪንታሮት ህመም በፊንጢጣ ላይ የሚገኙ ደም መላሽ የደም ስሮች ሲያብጡ የሚፈጠር ነው፡፡ ህመሙ በሁሉም የእድሜ ክልል ውስጥ የሚከሰት ቢሆንም ከ45 እስከ 65 ዓመት ባሉት ሰዎች ላይ በብዛት ይከሰታል፡፡ በዋናነት በሁለት…

ኢትዮጵያ ለአፍሪካ የነጻ ንግድ ቀጠና ስምምንት የ6 ሺህ እቃዎችን የታሪፍ ዝርዝር አጸደቀች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)ኢትዮጵያ ለአፍሪካ የነጻ ንግድ ቀጠና ስምምንት የ6 ሺህ እቃዎችን የታሪፍ ዝርዝር ማጽደቋን የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ። ለስምምንቱ ተግባራዊነትም ኢትዮጵያ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት ማድረጓን እና የስምምነቱን ማስተግበሪያ ስትራቴጂ…

በመላ አፍሪካ ጨዋታዎች ኢትዮጵያ 3ኛ ወርቋን አገኘች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)በ13ኛው የመላ አፍሪካ ጨዋታዎች በሴቶች 800 ሜትር ውድድር ኢትዮጵያ 3ኛ ወርቋን በፅጌ ዱጉማ አማካኝነት አግኝታለች፡፡ ፅጌ ውድድሩን በ1 ደቂቃ ከ57 ሰከንድ ከ74 ማይክሮ ሰከንድ በሆነ ሰዓት ነው የጨረሰችው፡፡ ፅጌ ባለፈው ወር በተደረገው…