Fana: At a Speed of Life!

በአዳማ ኢንዱስትሪ ፓርክ ውስጥ የተገነባው ዘመናዊ የፕላስቲክ ቧንቧና መገጣጠሚያ ማማረቻ ፋብሪካ ሊመረቅ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዳማ ኢንዱስትሪ ፓርክ ውስጥ በ14 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር ወጪ የተገነባ ዘመናዊ የፕላስቲክ ቧንቧና መገጣጠሚያ ማማረቻ ፋብሪካ የፊታችን ቅዳሜ ይመረቃል፡፡ ፋብሪካውን "ዜድ ኤም ትሬድ እና ኢንቨስትመንት" የተሰኘው ኢትዮጵያዊ የንግድ ኩባንያ እና…

አፈ-ጉባዔ አገኘሁ በቻይና የብሔራዊ ሕዝብ ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ ምክትል ሊቀመንበር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት በኢትዮጵያ ከሚገኙት በቻይና የብሔራዊው ሕዝብ ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ ምክትል ሊቀመንበር ሎሳንግ ጊልትሰንና ልዑካን ቡድናቸው ጋር ተወያይተዋል፡፡ በኢትዮጵያና ቻይና መካከል ያለው…

ኢትዮጵያ በአፍሪካ-ቱርክ ግንኙነት መድረክ ላይ ተሳተፈች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቱክር የኢትዮጵያ አምባሳደር አደም መሐመድ በአፍሪካ-ቱርክ ግንኙነት የውይይት መድረክ ላይ ተሳትፈዋል፡፡ የውይይት መድረኩን አንካራ ሐጂ ባይራም ቬሊ ዩኒቨርሲቲ ከቱርክ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጋር ነው በጋራ ያዘጋጁት፡፡ በመድረኩ በቱርክ ውጭ…

ሌ/ጄ ሹማ አብደታ በግዳጅ ላይ የሚገኙ የሠራዊት አባላትን አበረታቱ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮማንዶና አየር ወለድ ዕዝ አዛዥ እና የማዕከላዊ ሸዋ ኮማንድ ፖስት ዋና ሰብሳቢ ሌ/ጄ ሹማ አብደታ በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን የሚገኙ የክፍሉን የሠራዊት አባላት በግዳጅ ቀጠናቸው ተገኝተው አበረታትተዋል፡፡ ሌ/ጄ ሹማ አብደታ በጉብኝታቸው ወቅታዊ…

የባህር በር ጥያቄው ለምስራቅ አፍሪካ የመልማት ዕድል ይዞ የሚመጣ ትልቅ አጋጣሚ ነው – ምሁራን 

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እያነሳች ያለችው የባህር በር ጥያቄ ለምስራቅ አፍሪካ ሀገራት አንድነትን የሚፈጥርና ትልቅ የመልማት እድል ይዞ የሚመጣ ዕድል እንደሆነ ምሁራን ገለጹ፡፡ የባህር በር ጥያቄን በተመለከተ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት…

በኢስትለንደንና ኪንግ ዊልያም ታውን ከኢትዮጵያ ዳያስፖራ አባላት ጋር ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ አፍሪካ ኢስትለንደንና ኪንግ ዊልያም ታውን ከሚገኙ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አባላት ጋር በዜጎች መብትና ደህንነት ማስጠበቅ እንዲሁም በልማት ተሳትፎ ዙሪያ ውይይት ተካሒዷል፡፡ በደቡብ አፍሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሙክታር ከድር (ዶ/ር) የተመራ…

ሩሲያ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ግንኙነት ማጠናከር እንደምትፈልግ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የሁለትዮሽ እና ባለብዙ ወገን ትብብር አጠናክራ መቀጠል እንደምትፈልግ ገልጻለች፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በኢትዮጵያ ከሩሲያ አምባሳር ይቬጀኒ ተርኺኒ ጋር ተወያይተዋል፡፡…

አምባሳደር ሙክታር ከድር ከባፍሎ ከተማ ከንቲባ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ አፍሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሙክታር ከድር (ዶ/ር) ከባፉሎ ከተማ ከንቲባ ፕሪንሰስ ፋኩ እና ሌሎች አመራሮች ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይት መድረኩ የኢስትለንደን ኢትዮጵያዊን ማህበረሰብ ማህበር አመራሮች ተገኝተዋል፡፡ ውይይቱ በዋናነት…

ከ65 ሚሊየን ብር በላይ ህገወጥ የይዞታ ካሳ ክፍያ ወስደዋል የተባሉ ተከሳሾች ከ19 እስከ 12 ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቦሌ አራብሳ ከ65 ሚሊየን ብር በላይ ህገወጥ የይዞታ ካሳ ክፍያ ወስደዋል ተብለው የተከሰሱ 19 ተከሳሾች ከ19 እስከ 12 ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራትና በገንዘብ እንዲቀጡ ተወሰነ። የቅጣት ውሳኔውን የሰጠው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ወርቅ አምራች ማህበራት ምርታቸውን በአግባቡ ወደ ብሔራዊ ባንክ እንዲያስገቡ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በወርቅ አምራች ማህበራት ምርቱን በአግባቡ ወደ ብሔራዊ ባንክ በማስገባት የሀገር ኢኮኖሚ የማሳለጥ ሚናቸውን እንዲወጡ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን አሳሰቡ፡፡ በአቶ አሻድሊ ሀሰን የተመራ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች…