Fana: At a Speed of Life!

በመዲናዋ 2 ነጥብ 3 ሚሊየን ነዋሪዎች የጤና መድህን ተጠቃሚ ሆነዋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ 2 ነጥብ 3 ሚሊየን ነዋሪዎች የማህበረሰብ ዓቀፍ ጤና መድህን አገልግሎት ተጠቃሚ መሆናቸውን የከተማ አስተዳደሩ ጤና ቢሮ አስታውቋል፡፡ በቢሮው የማህበረሰብ ዓቀፍ ጤና መድህን ዳይሬከተር ኢብራሂም ተካ ለፋና ብሮድካስቲን ኮርፖሬት…

ፋሲል ከነማ እና ሲዳማ ቡና አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ፋሲል ከነማ እና ሲዳማ ቡና 2 አቻ ተለያይተዋል፡፡ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አስራ ስምንተኛ ሳምንት ጨዋታ በድሬዳዋ ስታዲየም ተካሂዷል፡፡ ፋሲል ከነማ እና ሲዳማ ቡና ቀን 10 ሰዓት ላይ ባደረጉት ጨዋታ…

ሁሉም የፋይናንስ ሥርዓቶች ደህንነቸዉ የተጠበቀ በመሆኑ ህብረተሰቡ ያለምንም ስጋት መጠቀም ይችላል-ብሄራዊ ባንክ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)በሁሉም የፋይናንስ ተቋማት የሚገኙ የፋይናንስ ሥርዓቶች ደህንነቸዉ የተጠበቀ በመሆኑ ህብረተሰቡ ያለምንም ስጋት የፋይናንስ አገልግሎቶችን መጠቀም መቀጠል እንደሚችል የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ አስታወቀ፡፡ ባንኩ አያይዞም አጠቃላይ…

በኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል የተዘጋጀ የፀሎት መርሃ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)በኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል የተዘጋጀ የፀሎት መርሃ ግብር በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ ተካሂዷል፡፡ ለሀገር ሰላምና አንድነት  እየተካሄደ በሚገኘው የጸሎትና ምስጋና መርሃ…

በዩኒቨርሲቲዎች እየተተገበሩ ያሉ ሥራዎችን ውጤታማ ለማድረግ የዘርፉ ኃላፊዎች በትጋት እንዲሠሩ ተጠየቁ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ላይ እየተተገበሩ ያሉ ቁልፍ የለውጥ ሥራዎችን ውጤታማ ለማድረግ የዘርፉ ኃላፊዎች በትጋት ሊሠሩ እንደሚገባ ተመላከተ፡፡ “ከፍተኛ ትምህርት ከፍ ላለ ተጽዕኖ” በሚል መሪ ሐሳብ ሲካሄድ የቆየው የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት…

ድሬዳዋ ነፃ ንግድ ቀጣናን ጨምሮ በኢንዱስትሪ ፓርኮች ከ100 ሺህ ለሚልቁ ዜጎች የሥራ ዕድል ተፈጠረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ድሬዳዋ ነፃ ንግድ ቀጣናን ጨምሮ በ12 ኢንዱስትሪ ፓርኮች ከ100 ሺህ በላይ ለሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል መፈጠሩን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን አስታወቀ፡፡ የሥራ ዕድል ከተፈጠረላቸው ዜጎች መካከልም ከ75 በመቶ በላይ ሴቶች መሆናቸው…

ፈረንሳይ ከፓሪሱ ኦሊምፒክ በፊት ተኩስ አቁም እንዲደረግ ለሩሲያ ጥያቄ ልታቀርብ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፈረንሳይ ከፓሪሱ ኦሊምፒክ ቀደም ብሎ የተኩስ አቁም እንዲደረግ ለሩሲያ ጥያቄ ልታቀርብ መሆኑን ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን አስታወቁ፡፡ የ2024ቱ የፓሪስ ኦሊምፒክ ከፈረንጆቹ ሐምሌ 26 እስከ ነሐሴ 11 በፈረንሳይ ይካሄዳል፡፡ ይህን ተከትሎም…

አትሌት ጀማል ይመር የራሱን ፈጣን ሠዓት በማስመዝገብ አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ኮሪያ በተካሄደው የሴዑል ማራቶን አትሌት ጀማል ይመር የራሱን ፈጣን ሠዓት በማስመዝገብ አሸንፏል፡፡ አትሌት ጀማል ውድድሩን ያሸነፈው 2 ሰዓት ከ 6 ደቂቃ ከ8 ሰከንድ በመግባት ሲሆን÷ ይህም የግሉ ፈጣን ሠዓት ሆኖ ተመዝገቧል፡፡

በፕሪሚየር ሊጉ 18ኛ ሣምንት መርሐ-ግብር ዛሬ ሁለት ጨዋታዎች ይደረጋሉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 18ኛ ሣምንት መርሐ-ግብር ዛሬ በድሬዳዋ ስታዲየም ሁለት ጨዋታዎች ይደረጋሉ፡፡ በዚሁ መሠረት 10:00 ሠዓት ላይ ፋሲል ከነማ ከሲዳማ ቡና የሚጫወቱ ይሆናል፡፡ እንዲሁም 1:00 ሠዓት ላይ ወላይታ ድቻ እና…