Fana: At a Speed of Life!

የጎጃም ኮማንድ ፖስት ቀጣይ ግዳጅ ወረዳና ቀበሌን ማዕከል ያደረገ መሆን አለበት – ሌ/ጄ መሐመድ ተሰማ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጎጃም ኮማንድ ፖስት ሰብሳቢ እና የምስራቅ ዕዝ ዋና አዛዥ ሌ/ጄ መሐመድ ተሰማ ከሁሉም የጎጃም ዞኖች ከተወጣጡ ከ400 በላይ አመራሮች ጋር ተወያይተዋል፡፡ በመድረኩ በአማራ ክልል ኮማንድ ፖስት ደረጃ የተገመገመውን የክልሉ የፀጥታ ሁኔታ ወደ ጎጃም…

ቅዱስ ጊዮርጊስ ሻሸመኔ ከተማን 2 ለ 0 አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ቅዱስ ጊዮርጊስ ሻሸመኔ ከተማን 2 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ የቅዱስ ጊዮርጊስን የማሸነፊያ ግቦች አማኑኤል ኤርቦ በ70ኛው እና 86ኛው ደቂቃ ላይ አስቆጥሯል፡፡ ውጤቱን ተከትሎም ቅዱስ…

በሺዎች የሚቆጠሩ የሕብረተሰብ ክፍሎች የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው ዕለት ለሕዝብ ክፍት የተደረገው የዓድዋ ድል መታሰቢያን በሺዎች የሚቆጠሩ የሕብረተሰብ ክፍሎች መጎብኘታቸው ተገልጿል፡፡ የዓድዋ ድል መታሰቢያ ከዛሬ ጀምሮ ለሕዝብ እይታ ክፍት መሆኑ ይታወቃል፡፡ ይህን ተከትሎም በሺዎች የሚቆጠሩ የመዲናዋ…

በሕገ-ወጥ መንገድ ሲጓጓዝ የነበረ 249 የቱርክ ሽጉጥ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሕገ-ወጥ መንገድ ሲጓጓዝ የነበረ 249 የቱርክ ሽጉጥ መያዙን የወረታ ከተማ ፖሊስ ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ የጽ/ቤቱ ሃላፊ ኢንስፔክተር አየነው ተፈራ እንደገለጹት÷ ከጎንደር ወደ ወረታ ከተማ ሲጓዝ የነበረ አይሱዙ ተሽከርካሪ በሕገ ወጥ መንገድ…

የደቡብ ምዕራብ ምርጥ ዘር ድርጅት የመጀመሪያውን የምርጥ ዘር ምርት መሰብሰብ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ምርጥ ዘር ድርጅት የመጀመሪያውን የምርጥ ዘር ምርት መሰብሰብ መጀመሩን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ም/ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷…

የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል በመስቀል አደባባይ ለሚያከናውኑት የፀሎት ፕሮግራም ለተሽከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል በመስቀል አደባባይ የሚያከናውኑት የፀሎት ፕሮግራም ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ የተወሰኑ መንገዶችን ለተሸከርካሪ ዝግ እንደሚደረጉ የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ እሑድ መጋቢት 8 ቀን 2016…

ባንኩ የሳይበር ጥቃት እንዳልደረሰበት አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የውስጥ ሲስተም ችግር እንጂ የሳይበር ጥቃት እንዳልደረሰበት አስታውቋል፡፡ ባንኩ ተቋርጦ የነበረው የኤቲኤም አገልግሎት ሙሉ በሙሉ ስራ የጀመረ መሆኑን የገለጸ ሲሆን ፥ በቀጣይም ሁሉንም ዲጂታል የባንክ አገልግሎቶች ሥራ…

በትግራይ ክልል ከ3 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የዓይን ሞራ ግርዶሽ ቀዶ ሕክምና በነጻ እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል ከ3 ሺህ በላይ ለሚሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎች የዓይን ሞራ ግርዶሽ ቀዶ ሕክምና በነጻ እየተሰጠ ነው። ሕክምናው በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ጤና ቢሮ ከኩሓ ሆስፒታልና ሂማሊያን 'ካታራክት' ከተባለ መንግሥታዊ ያልሆነ ድርጅት ጋር…

በኢትዮጵያ የአስቸኳይ ሰብዓዊ እርዳታ የሚውል የ80 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የአስቸኳይ ሰብዓዊ እርዳታ የሚውል የ80 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ድጋፍ ይፋ ማድረጉን የአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት (ዩኤስኤይድ) ገለፀ። ዛሬ በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ በሰጠው መግለጫ÷በኢትዮጵያ አስቸኳይ የሰብዓዊ እርዳታ ለሚያስፈልጋቸው…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ከኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት ካውንስልና ከአባል አብያተ ክርስቲያናት ተወካዮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከኢትዮጵያ ወንጌላውያን አብያተ ክርስቲያናት ካውንስልና ከአባል አብያተ ክርስቲያናት ተወካዮች ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ፥ ውይይቱ ላለፉት ሣምንታት…